Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ በሮም ውይይት አደረጉ። በፌደራል ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የልዑካን ቡድን ወደ ጣሊያን ሮም ተጉዞ…

1 ሺህ 71 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 71 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 206 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ÷ 92ቱ ደግሞ ህፃናትና እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ…

ሚኒስቴሩ በጦርነቱ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የ8 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የአልባሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር…

ቻይና በ6 ሺህ ሜትር ጥልቀት ባሕር አሳሹን ሮቦት አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ6 ሺህ ሜትር ጥልቀት ባሕር ማሰስ የሚችለውን ሮቦት አስተዋውቃለች፡፡ ባሕር አሳሹ ሮቦት በርቀት መቆጣጠሪያ መሳሪያ የሚሠራ ሲሆን፥ ዌንሃይ -1 የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። በቻይናው የሳይንስ አካዳሚ አካል…

አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 13 የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተሽከርካሪዎች ሰቆጣ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስቸኳይ የሰብዓዊ የምግብ እርዳታ የጫኑ 13 የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተሽከርካሪዎች ሰቆጣ ከተማ ገብተዋል፡፡   የሰብዓዊ እርዳታው በኤፍ ኤች ኢትዮጵያ አስተባባሪነትና በዓለም ምግብ ፕሮግራም አቅራቢነት በአበርገሌ ወረዳ በሚገኙ…

የኢትዮጵያ እና ግሪክን ግንኙነት ለማጠናከር በጋራ መስራት ይገባል – የግሪክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በግሪክ መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት አጠናክሮ ለማስቀጠል ሀገራቱ በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኒኮስ ዴንዲያስ ገለጹ፡፡ በጣልያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከግሪክ የውጭ ጉዳይ…

የደቡብ ክልል ካቢኔ የ2015 ረቂቅ በጀት ከ46 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 ረቂቅ በጀት ከ46 ቢሊየን 316 ሚሊየን በላይ ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት መራ፡፡ የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ በ2015 ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል።…

ከ70 በላይ ሀገራት 14 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ሪፖርት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ70 በላይ ሀገራት 14 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ሪፖርት መደረጉን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የቫይረሱ ሥርጭት ሳይታወቅ ከምዕራብ እና መካከለኛው አፍሪካ ወደ በርካታ የዓለም ሀገራት ሳይሥፋፋ እንዳልቀረም ነው የተጠቆመው፡፡ የዓለም…

የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካውያን ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ  በ3 የትምህርት ተቋማት መካከል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካውያን ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት በጥናትና ምርምር ለመደገፍ  በሶስት የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል ስምምነት ተደረገ። ተቋማቱ ጥናትና ምርምሩን የሚያስተባብር የጋራ ግብረ-ሃይል ማቋቋማቸው ነው …

የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ሥድስት አዳዲስ የሰብል ዝርያዎችን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በ2014 ዓ.ም በአዴት እና ደብረ ብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከላት የተጠኑ ሥድስት አዳዲስ የሰብል ዝርያዎችን አስተዋውቋል ፡፡ የምርምር ተቋሙ÷ በጤፍ ሁለት ዝርያዎች፣ በምግብ ገብስ፣ በዳቦ ስንዴ፣ በዳጉሳ እና…