የፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የጣሊያን ፖሊስ በሁለትዮሽና በዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ በሮም ውይይት አደረጉ።
በፌደራል ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የልዑካን ቡድን ወደ ጣሊያን ሮም ተጉዞ…