Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያው ኩባንያ የኔቶን ታንኮች ለሚያወድም 70 ሺህ ዶላር ሽልማት እሰጣለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ኬሚካል አምራች ኩባንያ ፎረስ የኔቶን ታንኮች ለሚያወድም 70 ሺህ ዶላር ሽልማት ማቅረቡን ገለጸ፡፡ ኩባንያው በዩክሬን ኤም 1 አብራምስ እና ሊዮፓርድ- 2 ታንኮችን ለሚያወደሙ ወታደሮች ጉርሻ እንደሚሰጥ ነው ያስታወቀው። ኩባንያው ይህን…

አሜሪካ “የዓለምን ሰላም እያጠፋችው” ነው ስትል ሰሜን ኮሪያ ወቀሰች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የውክልና ጦርነት በማድረግ የዓለምን ሰላም እያጠፋች ነው ስትል ሰሜን ኮሪያ ወቅሳለች፡፡ በተለይም በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ውስጥ አሜሪካ የምታደርገው ጣልቃገብነት በመላው አውሮፓ መጠነ ሰፊ ግጭትን ሊያስከትል እንደሚችልም…

አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል በተለያዩ ዘርፎች ያለውን አዎንታዊ ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑን በውይይታቸው ወቅት…

የማህፀን ውሃ መቋጠር (ovarian cyst) ምንድ ነው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህፀን ውሃ መቋጠር (ovarian cyst) እንቁላል የሚመረትበት ቦታ ውሃ ሲቋጥር የሚፈጠር ነው፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አጠቃላይ ስፔሻሊስት ዶክተር ሸምሴ ሸውሞሎ ብዙ አይነት የማህፀን ውሃ መቋጠር እንደለ ይናራሉ፡፡…

ባንኩ ‘ኢትዮ ዳይሬክት’ የተሰኘ ዲጂታል የውጪ ሐዋላ አገልግሎት መስጫ ፕላትፎርም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ኢትዮ ዳይሬክት’ (EthioDirect) የተሰኘ ዲጂታል የውጪ ሐዋላ አገልግሎት መስጫ ፕላትፎርም ጥቅም ላይ አውሏል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ አገልግሎቱን ይፋ ሲያደርጉ እንዳሉት ÷ ወቅቱን ያገናዘበ…

“ከብዙ ፈተናዎች ጋር እየተጋፈጥን ሳለ፣ኢኮኖሚያችን ጽኑ በሆነ መልኩ እየተጠናከረ ነው” – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብዙ ፈተናዎች ጋር እየተጋፈጥን ሳለ፣ ኢኮኖሚያችን ጽኑ በሆነ መልኩ እየተጠናከረ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ይህን ይበልጥ አጠናክረን ለመቀጠል ሁሉም…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዘንድሮው በጀት አመት በ7 ነጥብ 5 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል- የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዘንድሮ በ7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት የሚመዘግብበት መሆኑን የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም እንደሚያመላክት ተጠቆመ። የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በአዲስ አበባ በሥድሥት ወራት ከ284 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ እድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ባለፉት ሥድሥት ወራት ለ284 ሺህ 998 ዜጎች የሥራ እድል መፍጠሩን አስታውቋል፡፡   በቢሮው የሥራ ስምሪት ማስፋፊያ ዳይሬክተር ሰብሓዲን ሱልጣን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በአማራ ክልል ለ4 ሺህ 401 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ4 ሺህ 401 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታወቀ። የአማራ ክልል ለታራሚዎቹ  ይቅርታ ያደረገው  በይቅርታ ቦርዱ ተመርምሮ መስፈርቱን አሟልተው በመገኘታቸው የክልሉ ምክር ቤት ጥር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው…

በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ከአርባ ምንጭ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ከአርባ ምንጭ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ። የውይይት መድረኩን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽኅፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር…