Fana: At a Speed of Life!

በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ከክልሉ ሴቶች አደረጃጀት ጋር በመተባበር አደረገ፡፡ ድጋፉ ለተፈናቃይ ወገኖች እና ለተጎዱ ዜጎች እንደሆነም የኮንሶ ዞን ሴቶችና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሪፓርት ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩን የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሪፓርት አፀደቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በሁለተኛ ቀን የጉባዔ ውሎው ፥ በትናንትናው ዕለት የከተማ አስተዳደሩ የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት…

የሶማሌ ክልል ከተማ አስተዳደሮች የ2014 የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከተማ አስተዳደሮች የ2014 ዓ.ም የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በጅግጅጋ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ከተማ አስተዳደሮች የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ዑመር የተመራ ሲሆን የከተማ…

ሠራዊቱ ሽብርተኞችን ድል አድርጎ የሀገርን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ቁመና ገንብቷል – ሜ/ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ ሽብርተኞችን ድል አድርጎ የሀገርን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ቁመና ገንብቷል ሲሉ የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጄር ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ ምክትል አዛዡ ሠራዊቱ ዛሬም እንደቀደመው ሁሉ የኢትዮጵያን ጠላቶች ድባቅ መምታት…

ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የዘላቂ ሰላምና ልማት ተግባራት እንደሚደግፍ ተመድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካትና ዘላቂ ሰላምን እውን ለማድረግ የምታከናውናቸውን ተግባራት እንደሚደግፍ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ በኒዮርክ ከሚካሄደው የዘላቂ የልማት ግቦች ግምገማ ጎን ለጎን የፕላንና ልማት ሚኒስትር…

ግሎባል አሊያንስ በመቅደላ ወረዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል አሊያንስ በመቅደላ ወረዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የምግብና አልባሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ጥምረቱ ከ2 ሺህ 500 በላይ ብርድ ልብስና 368 ኩንታል ዱቄት በወረዳው ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አድርጓል።…

በቦሌ ክፍለ ከተማ የጦር መሳሪያ እና በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ ቡልቡላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከህዝብ በደረሰ ጥቆማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ እና በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ እንደገለፀው ፥ የቦሌ ክፍለ…

አልማ ከህዝብ በሚሰበስበው ገቢ ከ1 ሺህ 300 በላይ ፕሮጀክቶችን እያከናወንኩ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር ከህዝብ በሚሰበስበው ገቢ በክልሉ ከ1 ሺህ 300 በላይ ፕሮጀክቶችን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማህበሩ ከ2012 እስከ 2014 ዓመት ከ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተለያዮ ፕሮጀክቶች መስራቱን ገልጿል።…

የነዋሪውን የቤት ችግር ለመቅረፍ በትኩረት እየሠራን ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ቤቶችን ማደስ እና በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቁ ቤቶችን በመገንባት የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለማቃለል በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ወደፊትም በሌሎች…

የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ፍፃሜ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ፍፃሜ ውድድር ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ከ20 ላይ ይካሄዳል፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ በሚገኘው እና ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና÷ ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር…