በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ከክልሉ ሴቶች አደረጃጀት ጋር በመተባበር አደረገ፡፡
ድጋፉ ለተፈናቃይ ወገኖች እና ለተጎዱ ዜጎች እንደሆነም የኮንሶ ዞን ሴቶችና…