Fana: At a Speed of Life!

በቀላሉ መዳን እየቻለ በመዘናጋት ለአካል ጉዳት የሚዳርገው ሕመም

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ላይ 3 ሺህ የሚጠጉ የቆዳ ሕመም ዓይነቶች እንዳሉ ይታመናል። ባለሙያዎች እንደሚሉት የቆዳ ሕመም በተለያዩ መንስዔዎች ሊከሰት ቢችልም በዋናነት ምክንያቶቹ በሁለት ተከፍለው ሊታዩ ይችላሉ። አንደኛው እንደ ካንሠር፣ ኩላሊት፣ ስኳር፣ ኤች…

የዓለም አቀፉ ቀይመስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይመስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ሚርጃና ስፖልጃሪክ ኤገር ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በቆይታቸው ከመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እንዲሁም የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች…

ለምግብ ዋጋ ንረት ፈጣን እርምጃ ካልተወሰደ ሀገራዊ ስጋት ሆኖ ይቀጥላል- ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያለው የምግብ ዋጋ ንረት በአሁኑ ሰዓት በቂ ትኩረት ካልተሰጠውና ፈጣን እርምጃ ካልተወሰደ ሀገራዊ ስጋት ሆኖ እንደሚቀጥል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የምግብ ዋጋ ንረት መንስኤዎችን እና የወደፊት…

የገቢዎች ሚኒስቴር በግማሽ ዓመቱ ከ225 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት ከ225 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አይናለም ንጉሴ ባለፉት ስድስት ወራት በገቢ አሰባሰብ ላይ የተሰሩ ስራዎችን በሚመለከት መግለጫ ሰጥተዋል።…

የማረሚያ ቤት ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እይተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 15 ኛው የፌደራልና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ  በሐረር እየተካሄደ ነው፡፡ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሺነር ጀነራል ዳመና ዳሮታ በጉባዔው እንዳሉት ÷ ማረሚያ ቤቶች የሕግ ታራሚዎችን በማነፅ  የተጀመረውን ሀገራዊ…

ከንቲባዎች በአፍሪካ የከንቲባዎች ፎረም ላይ የልምድ ልውውጥ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ አዳማ እና ደሴ ከተማ ከንቲባዎች በደቡብ አፍሪካ በመካሄድ ላይ ባለው የአፍሪካ የከንቲባዎች ፎረም ላይ የልምድ ልውውጥ አካሄዱ፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪኑሚ አዲንስያ በመድረኩ  ባደረጉት ንግግር÷ የአፍሪካ…

አቶ አሻድሊ ሀሰን ለመልሶ-ማቋቋም የሚተገበር ፕሮጀክትን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ ችግር የተጎዱ መሠረተ ልማቶችን መልሶ ለማማቋቋም የሚያስችል ፕሮጀክት በርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ይፋ ተደርጓል። የመጀመሪያ ምዕራፍ የመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክቱ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን…

አየር መንገዱ ወደ ኮፐንሃገን በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከግንቦት 22 ቀን 2023 ጀምሮ ወደ ኮፐንሃገን ዴንማርክ አዲስ የመንገደኞች በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ በረራው ከማክሰኞ እና እሁድ በስተቀር በሣምንት አምስት ጊዜ የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ አየር…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከአራት ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከአራት ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር የ"ኢንተር ዲሲፕሊነሪ ፖሊሲ ኦሬንትድ ሪሰርች ኦን አፍሪካ" የሚባል ፕሮጀክት በጋራ ለመስራት በኮትዲቯር አቢጃን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ፕሮጀክቱን አስመልክቶ በኮትዲቫር…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ያካሄደውን የሪፎርም ስራ ተከትሎ ገቢውን በከፍተኛ መጠን ማሳደግ መቻሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ያካሄደውን የሪፎርም ስራ ተከትሎ ገቢውን በከፍተኛ መጠን ማሳደግ መቻሉን አስታወቀ። የኮርፖሬኑ የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ የተካሄደበት መድረክ ዛሬ ሲጠናቀቅ እንደተመለከተው፥…