Fana: At a Speed of Life!

የኢፌዲሪ መንግሥት በሞቃዲሾ በተፈጸሙ ጥቃቶች በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መንግሥት በሞቃዲሾ በተፈጸሙ ዘግናኝ ጥቃቶች በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል፡፡ የኢፌዲሪ መንግሥት÷ ለሟች ቤተሰቦች እና ለተጎጂዎች መጽናናትን ተመኝቷል፡፡ ይህ አስፀያፊ ድርጊት አሸባሪ ቡድኑ ተስፋ እየቆረጠ…

መንግስት መጪው ትውልድን በመስራት ሀገርን ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ትውልድን በመስራት ሀገር ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሸገርን ማስዋብ ምዕራፍ ሁለት አካል የሆነውን የወዳጅነት አደባባይ ምዕራፍ ሁለት መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ…

ሕዝቡ ከአሸባሪው ህወሓት የቆርጦ ቀጥል ሴራ እንዲጠነቀቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ከአሸባሪው ህወሓት የቆርጦ ቀጥል ሴራ እንዲጠነቀቅና በዓላማና በአቋም ከሠራዊቱ ጋር የጀመረውን ቅንጅት እንዲያጠናክር የመከላከያ ሠራዊት ጥሪ አቀረበ። አሸባሪው ህወሓት የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በትር መቋቋም ሲያቅተው የመከላከያ…

በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያ ጸንታ የቆመችው ሕይወታቸውን ሳይሰስቱ የሚሰጡ ጀግኖች ስላሏት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ጸንታ የቆመችው ሕይወታቸውን ሳይሰስቱ የሚሰጡ ጀግኖች ልጆች ስላሏት ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን በፖሊሳዊ አገልግሎት የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት የዕውቅናና…

የአፍሪካን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ትክክለኛው አቅጣጫ አፍሪካዊ መፍትሔ ነው- አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ትክክለኛው አቅጣጫ አፍሪካዊ መፍትሔ መስጠት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ተናገሩ፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ወጣቶች ጉባኤ ላይ ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በሚል…

የትግራይ ሕዝብ ሕወሓት ከጫነበት ቀንበር ነጻ እንዲሆን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መሥዋዕትነት እየከፈለ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የትግራይ ሕዝብ ሕወሓት ከጫነበት ቀንበር ነጻ እንዲሆን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መሥዋዕትነት እየከፈለ ነው - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የመከላከያ ሰራዊቱ መሥዋዕትነት የታሰበውን ግብ እንዲያሳካ የትግራይ ሕዝብ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። የመከላከያ ሠራዊቱን…

የኢፌዲሪ መንግሥት በሴዑል በዜጎች ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ዓመታዊ በዓል በማክበር ላይ በነበሩ ዜጎች በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ በየዓመቱ በሚከበረው “ሃሎዊን” በዓል በደረሰው የመገፋፋት አደጋ በርካቶች ለሞት…

ከሰሜን ወሎና አካባቢው በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአላማጣ፣ ቆቦ፣ ዋጃ እና ባላ እንዲሁም ከሌሎች አካባቢዎች በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በጃራ መጠለያ ካምፕ የነበሩ 30 ሺህ 400 ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀምረዋል፡፡ ሃብትና ንብረታቸው በሽብር ቡድኑ በመዘረፉ መንግሥት ቀጣይነት ያለው…