ፕሬዚዳንት ባይደን ኢራን የቀጠናው ስጋት በማትሆንበት ሁኔታ ላይ ከባህረ ሰላጤ ሀገራት ጋር ዛሬ ይመክራሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ኢራን የቀጠናው ስጋት በማትሆንበት እና ተፅዕኖዋን መግታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከባህረ ሰላጤ ሀገራት ጋር ዛሬ ይመክራሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የአራት ቀናት የአካባቢው አገራት ጉዞ ማሳረጊያ ባደረጉት በዚህ ጉባኤ የባህረ ሰላጤው…