Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል ከ799 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ799 ሚሊየን 608 ሺህ ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን እንደተናገሩት÷ በክልሉ በ2015 ዓ.ም በስድስት ወራት 774 ሚሊየን 273 ሺህ 487 ብር…

ባለ 3 መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤትን በሀሰተኛ ሰነድ በ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ሸጠዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለ 3 መኝታ የጋራ መኖሪያ ቤትን የቤቱ ህጋዊ ባለቤት ሳይሰማ በሀሰተኛ ሰነድ በ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ሸጠዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ። በተመሳሳይ ስም በወጣ ሀሰተኛ መታወቂያና ሰነድ ቤቱን የእኛ ነው በማለት የቤቱ ባለቤት ሳይሰማ በመሸጥ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጉብኝት አደረጉ፡፡ ፕሬዘዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ÷ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ጥራት ያላቸውን የተለያዩ ጎማዎችን ለማምረት እያደረገ ያለውን ጥረት…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተቋርጦ የሚጀመርበት ቀን ለአንድ ሣምንት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ከተቋረጠበት የሚጀመርበት ቀን ለአንድ ሣምንት ተራዘመ፡፡ በአዳማ ከተማ የሚካሄደው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጥር 20 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር…

የተያዘን 8 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ኮኬይን ዕፅ ለግል ጥቅሙ አውሏል ተብሎ በተከሰሰ ግለሰብ ላይ ምስክር ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው የአቪየሽን ሴኪዩሪቲ ዘርፍ የክፍል ዋና ኃላፊ አቶ ደረጄ መንግስቱ 8 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ኮኬይን ዕፅ ለግል ጥቅሙ አውሏል ተብሎ በቀረበበት የሙስና ወንጀል ክስ ላይ ምስክር ተሰማ። አቶ ደረጄ መንግስቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ…

ባለፉት 6 ወራት ለ43 ብሮድካስተሮች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባለፉት ሥድስት ወራት ለ43 ብሮድካስተሮች ፈቃድ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በባለሥልጣኑ ፈቃድ ከተሰጣቸው 43 ብሮድካስተሮች ውስጥ 34ቱ የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን ሲሆኑ÷ ዘጠኙ ደግሞ የማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን…

ኢትዮጵያ የ2 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ከውጭ ለመሣብ ዐቅዳ እየሠራች ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ባንክ እና የልማት ኮርፖሬሽን የ2 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ከውጭ ለመሳብ ዐቅዶ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ ኮርፖሬሽኑ “ኢንቨስት ኦሪጅንስ 2023” በሚል መሪ ቃል ጥር 18 እና 19 ቀን ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ፎረም ለማስተናገድ…

የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ ዕሴት ማሻሻያ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ ዕሴት ማሻሻያ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት የግብርና ሚኒስቴር፣ አጋር የልማት ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት ተወያዩ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ…

በደቡብ ክልል ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከል ያለመ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሰው መነገድና ሰውን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከል ያለመ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ…

ምክር ቤቱ የሚኒስትሮችን ሹመት መርምሮ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀረበለትን የሚኒስትሮች ሹመት መርምሮ አፅድቋል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።…