Fana: At a Speed of Life!

ከ522 ሺህ በላይ ዶላር አሽሽተዋል የተባሉ ነጋዴዎችና የጉምሩክ ሰራተኞች የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበባቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ522 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በማሸሽ ሀገሪቷን የውጭ ምንዛሬ አሳጥተዋል የተባሉ ነጋዴዎችና የጉምሩክ ሰራተኞች የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበባቸው። ክሱ የቀረበባቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

የኖርዌይ ሕዝብ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ሕጻናት የሚውል 10 ቶን አስቸኳይ ድጋፍ ሊያደርስ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኖርዌይ ሕዝብ ከተመድ ዓለም አቀፍ የሕፃናት መርጃ ድርጅት(ዩኒሴፍ) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ሕጻናት የሚውል 10 ቶን አስቸኳይ ድጋፍ ሊያደርስ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኖርዌይ ዕርዳታ ጫኝ አውሮፕላን 10 ቶን አስቸኳይ ድጋፍ ይዞ…

በዘንድሮው የተፋሰስ ልማት ስራ እስካሁን 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት መልማቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የተፋሰስ ልማት ስራ እስካሁን 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት መልማቱን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታዎችን እያስገኘ ያለው የተፋሰስ ልማት ስራ በ2015 ዓ.ም ማህበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ስራ ንቅናቄ በተያዘለት…

የዝናብ ውሃን የማጠራቀም ፕሮጀክትን በድርቅ ተጎጂ ለሆኑ አካባቢዎች ለመተግበር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝናብ ውሃን በማጠራቀም ፕሮጀክት ለድርቅ ተጋለጭ ለሆኑ አካባቢዎች በተግባር ላይ ለማዋል እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ገለጹ። "ግድቤን በደጄ" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሙከራ…

ሃንጋሪ ለዩክሬን የጦር መሣሪያ ማስታጠቅ የመፍትሄ አማራጭ አለመሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬንን በጦር መሣሪያ የማስታጠቁ የአውሮፓ ኅብረት የመፍትሄ እርምጃ እንዳልሠራ ሃንጋሪ አስታወቀች፡፡ የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፒተር ዢጃርቶ ÷ በዩክሬን ሠላም እንዲሠፍን በመጀመሪያ ሰዎች በመሣሪያ እንዳይሞቱ መታደግ እና በተቻለ ፍጥነት…

ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይኖርብናል – አቶ ታየ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታየ ደንደአ ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር  ከተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር  በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የሰላም ግንባታ…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ሊ ዚያንግ ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ባለው የኢኮኖሚ ትብብር እና በቀጣይ…

ዶላር በማባዛት ትርፋማ እናደርጋለን በሚል ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ያጭበረበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶላር በማጠብና በማባዛት ትርፋማ መሆን ትችያለሽ በማለት አንድን ግለሰብ በማታለል ከ5 ሚሊየን በላይ ጥሬ ብር ተቀብለው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ተከሳሾች እስከ 4 አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው…

የደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ እንዲሰማሩ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከደቡብ ኮሪያ የዓለም አቀፍ ወጣቶች ህብረት ዋና ጸሃፊ ሁን ሞክ ሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአምራች ኢንዱስትሪው  ዘርፍ እና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ…

በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የተለያዩ ተቋማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የተለያዩ ተቋማትን ጎብኝቷል፡፡ ልዑካኑ ዳመርጆግ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እና የናጋድ ጣቢያን መጎብኘታቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡ በጉብኝቱ…