Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎች ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎቹ ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር በጅግጅጋ ከተማ እየመከረ ነው፡፡ በውይይቱ ከሶማሌ ክልል 11ዱ ዞኖች፣ ከተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች እንዲሁም ከሐረሪ ክልልና…

አቃቂ የኢንዱስትሪ መገኛ ክፍለ ከተማ እንደመሆኑ የህዝብን ችግር ለመፍታት ትልቅ እድል ያለው ክፍለ ከተማ ነው- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የኢንዱስትሪ መገኛ ክፍለ ከተማ እንደመሆኑ የህዝብን ችግር ለመፍታት ትልቅ እድል ያለው ክፍለ ከተማ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ ተናገሩ፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከህዝቡ ጋር በትብብር…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የባህር ዳር ቆይታን የሚቋጨው ተጠባቂ ጨዋታ ዛሬ 10 ሰዓት ተካሂዷል፡፡ በጨዋታው ፋሲል…

በ500 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው የቶጎ ጫሌ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ   በ500 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚገነባው የቶጎ ጫሌ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሰረተ ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ   ከውሃና ኢነርጂ  ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር…

በባህር ዳር ከተማ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተቋቋመው የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኤ ስኩየር ኤ" በተባለ ድርጅ ት የተቋቋመው "ስላይስ" የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ዛሬ በባህርዳር ከተማ ተመርቋል፡፡ ፋብሪካው ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በቀን 112 ሺህ ሊትር እንዲሁም በዓመት ደግሞ 33 ሚሊየን…

ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥቅምት 11 ቀን እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ 143 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ። ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት እድሳቱን ጨርሶ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። በ1927 ዓ.ም እንደተመሰረተ የሚነገርለትና በርካታ አንጋፋ ከያንያንን…

የግብርና ኢንዱስትሪዎች ለሀገር ብልፅግና የላቀ ድርሻ እንዳላቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለአልሚ ባለሀብቶች ማስተዋወቅ መርሐ ግብር በሐዋሳ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በልማት የጠነከረች ሀገር በመፍጠር ለትውልድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳና ቦራ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምሥራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳና ቦራ ወረዳ በኩታ ገጠም ለምቶ እየተሰበሰበ ያለን የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል። በወረዳው ስምንት ሺህ አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ግብርና 31 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ በስኬታማነት ስንዴን…