ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎች ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በረቂቅ አጀንዳዎቹ ማሰባሰብ ሥርዓት ላይ ከምስራቅ አጎራባች ክልሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር በጅግጅጋ ከተማ እየመከረ ነው፡፡
በውይይቱ ከሶማሌ ክልል 11ዱ ዞኖች፣ ከተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች እንዲሁም ከሐረሪ ክልልና…