አንዳንድ ምዕራባውያን በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ በመግባታቸው ለሰላማችን እንቅፋት ሆነዋል- የደሴ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የምዕራባውያን ሀገራት በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ በመግባታቸው ለሰላማችን እንቅፋት ሆነዋል ሲሉ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
በደሴ ከተማ አሸባሪው ህወሓትን እና የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡
የከተማዋ…