ህብረተሰቡ ሰላሙን በማጠናከር በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ማድረስ እንዳለበት ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ለማድረስ ህብረተሰቡ የተገኘውን ሰላም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተገለጸ።
የቤኒሻንጉል ክልልና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በሚያተኩሩ ጉዳዮች ዙሪያ…