Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ ሰላሙን በማጠናከር በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ማድረስ እንዳለበት ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተጀመሩ የልማት እንቅስቃሴዎችን ከግብ ለማድረስ ህብረተሰቡ የተገኘውን ሰላም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ክልልና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በሚያተኩሩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ዴሞክራሲ ለኢትዮጵያ ምርጫ ሳይሆን ሀገር የመገንባት ጉዳይ ነው- አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራሲ ለኢትዮጵያ ምርጫ ሳይሆን ሀገር የመገንባት ጉዳይ ነው ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ፡፡ ምክር ቤቱ ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እያካሄደ በሚገኘው የጋራ ፎረም ላይ የመንግስት ዋና…

በአዲስ አበባ በተከሰተው ጭጋጋማ የአየር ፀባይ ምክንያት ተቋርጠው ከነበሩት በረራዎች አብዛኛዎቹ ተጀምረዋል – የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በተከሰተው ጭጋጋማ የአየር ጸባይ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የአውሮፕላን በረራ በአብዛኛው መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ባለፉት ጥቂት ሰአታት በአዲስ አበባ የነበረው ጭጋጋማ…

አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል አንድ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል ተጨማሪ አንድ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ አየርላንድ ያደረገችው ድጋፍ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ችግር ውስጥ ለሚገኙ እና አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል መሆኑ…

በ2014 ዓ.ም ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን እንደገለጹት÷ የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚታቀዱ ፕሮጀክቶች እውን…

የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዘጋጀት ረገድ ኢትዮጵያ ስኬታማ ተሞክሮ አላት -ዶ/ር እዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዘጋጀት ረገድ ኢትዮጵያ ስኬታማ ተሞክሮ ያላት መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው የእዳ ተጋላጭነትን በመቅረፍ ዘላቂ የፋይናንስ አሰራርን ለመተግበር በተዘጋጀው 9ኛው…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በጉለሌ እጽዋት ማዕከል የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ተፈሪ ፍቅሬና ሌሎች አመራሮች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ15 ዓመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለዜጎች የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ያሻሽላል ያለውን የ15 ዓመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን የክልሉ የጤና ቢሮ አስታወቀ። ፍኖተ ካርታውን የሚያስተዋውቅ የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት…

የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት አዲስ በጣለው የግብር ታሪፍ ላይ ኬንያ እና ዩጋንዳ ቅሬታቸውን አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት አባል ባልሆኑ ሀገራት ላይ የጣለው አዲሱ የግብር ታሪፍ ሥራ ላይ ከዋለ ከሣምንት በኋላ ባልተጠበቀ መልኩ የንግድ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ ተገለጸ፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ ኅብረት ÷ አባል ባልሆኑ…