ኢትዮጵያ ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ እና ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ ስላለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ምቹ ገበያ በሚመለከት ከዶዳይ…