Fana: At a Speed of Life!

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ማሪቱ ለገሠ የክብር ዶክትሬት ዲግሪዋን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ማሪቱ ለገሠ ከሰባት ዓመታት በፊት ሰጥቷት የነበረውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በዛሬው ዕለት አስረክቧል። ወሎ ዩኒቨርሲቲ አርቲስት ማሪቱ በኪነ-ጥበቡ ዘርፍ ላበረከተችው አስተዋጽኦ በ2008 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት ዲግሪ…

ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር በሐዋሳ ከተማ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያ ዙር ሀገር አቀፍ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽን እና ባዛር በሐዋሳ ከተማ ተከፍቷል። ኤግዚቢሽንና ባዛሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ አበባ ውጪ የተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ…

ኤምባሲው 200 ኢትዮጵያውን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 200 ኢትዮጵያውን  ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመጓዝ የኬንያን ድንበር አቋርጠው የገቡ  መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ ስለሆነም በኬንያ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳይና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአውሮፓ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪን ኮሎንና እና ከጀርመን የፌደራል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ባየርቦክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት ፥ ጥልቅ እና ፍሬያማ…

አሜሪካ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትስስር ማጠናከር ትፈልጋለች-ትሬሲ ጃኮብሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትስስር ማጠናከር ትፈልጋለች ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ተናገሩ፡፡ ለስራ ጉብኝት ጅማ ከተማ የሚገኙት ትሬሲ ጃኮብሰን÷ በከተማዋ እና…

ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ከፈረንሳይና ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪ ኮሎናን እና ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ባኤርቦክ ጋር ተወያዩ፡፡ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ከፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ጋር…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሰሜን ምዕራብ እዝን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሰሜን ምእራብ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተጨማሪ ሌሎች የኢፌዴሪ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና…

የሩሲያ፣ ቻይና እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የነዳጅ አምራች ተቋማት ከመንግስት ጋር እየመከሩ ነው – የማዕድን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሩሲያ፣ ቻይና እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ነዳጅ አምራች ተቋማት ከመንግሥት ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ በቀረበው የማዕድን ሚኒስቴር የ6 ወር የማዕድን ዘርፍ አፈጻጸም ሪፖርት እንደተመላከተው÷ ባለፉት 6 ወራት 1…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ጋር  ተወያይተዋል፡፡ እንዲሁም ከንቲባዋ ከአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ ሊዲያ ግርማን ጋር…

ኢትዮ ቴሌኮም ባለፉት 6 ወራት 33 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ33 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ÷ የ2015 በጀት የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የስራ አፈጻጸምን በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል።…