የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ ለማሳደግና ለማጠናከር ድጋፍ እያደረገ ነው – የባንኩ ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፉ ለማሳደግና የመሰረተ ልማት ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና ተናገሩ።
አህጉራዊ ባንኩ የኢትዮጵያ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ለማገዝ የ1 ነጥብ 3…