Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ እና ዘላቂ የትራንስፖርት አማራጭ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋልን እንደምታበረታታ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ ስላለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ምቹ ገበያ በሚመለከት ከዶዳይ…

የኦሞራቴ – ኦሞ ድልድይ – ኛንጋቶም- ካንጋተን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 64 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የኦሞራቴ - ኦሞ ድልድይ - ኛንጋቶም- ካንጋተን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ በርካታ…

በሁመራ ከተማ በጦርነት ለተጎዱ ነዋሪዎች ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ማኅበራዊና ልማት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከካሪታስ ስዊዘርላንድ በጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተባበር በሁመራ ከተማ በጦርነት ለተጎዱ ነዋሪዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ በካሪታስ ስዊዘርላንድ…

የሕዝቡን የመሰረተ ልማት ጥያቄ ለመመለስ የክልሉ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሠራ መሆኑን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን የመሰረተ ልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ የክልሉ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይ በሙሉ አቅሙ እየሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። በአዳማ ከተማ ከ1…

ሩሲያ ወደ አውሮፓ የምትልከውን የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ማቋረጧን አስታወቀች 

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በኖርድ ስትሪም - አንድ ወደ ጀርመን የተዘረጋውን የተፈጥሮ ጋዝ ማስተላለፊያ መስመር አገልግሎት ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡ የጋዝ ማስተላለፊያ መስመሩ በመደበኛ ጥገና ምክንያት የጋዝ አቅርቦት ማቋረጡንም የስራ ሃላፊዎቹ ገልጸዋል። መስመሩ…

የዴሞክራሲ ተቋማት የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ የፌዴራል ኦዲተርና የመገናኛ ብዙኃን የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች…

የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ 50 ልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶብሶችን ለኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት ድርጅት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ ያመረታቸውን 50 ልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶብሶች ለኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት ድርጅት አስረክቧል። በርክክብ ስነ-ስርአቱ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ…

ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ተሳታፊዎች ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለቦች  የሥነ ምግባር ቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ በተደረጉ የፕሪሚየር ሊግ…

በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት የዓለም ህዝብ ቁጥር 8 ቢሊየን እንደሚደርስ የተመድ ትንበያ አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ሕዳር ወር አጋማሽ የዓለም ህዝብ ቁጥር 8 ቢሊየን እንደሚደርስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በትንበያው አመላክቷል። የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ÷ፕላኔታችንን በመንከባከብ የጋራ ኃላፊነታችንን እንወጣ ማለታቸውን ሲ…

በአዲስ አበባ በተፈጠረው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት በአውሮፕላን በረራዎች ላይ መስተጓጎል መፈጠሩን አየር መንገዱ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተፈጠረው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት ከአዲስ አበባ በሚነሱና አዲስ አበባ በሚያርፉ በረራዎች ላይ መዘግየት መፈጠሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው የበረራ…