Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየርሊጉ መቻል እና ኢትዮጵያ መድን ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ መቻል እና ኢትዮጵያ መድን ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት  በባህርዳር አለማቀፍ ስታዲየም ጨዋታውንያደረገው መቻል በእስራኤል እሸቱ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ 10 ሰዓት ላይ…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ  በደባርቅ ከተማና በዳባት ወረዳ 39 ሚሊየን ብር መድቦ በችግር ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ እያደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የምዕራብ አማራ ቤቴ ፕሮጀክት በደባርቅ ከተማ አስተዳደርና በዳባት ወረዳ  39 ሚሊየን ብር መድቦ  ለተፈናቃዮች ፣ በችግር ውስጥ ለሚገኙ ወገኖችና ለተቋማት ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ። ፕሮግራሙ …

የ2014 ዓ.ም ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በስኬት ተጠናቋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችን ዕድገት እና ብልጽግና የሚረጋገጠው የሥነ ምግባር እና የዕውቀት ጥራት ባለው የሰው ኃይል መሆኑ ይታወቃል። ፖሊሲና አሠራሯን በዚሁ ልክ ቀምራለች። ይኽ ጅምሯ በጥልቀት በተጠና የትምህርት ፍኖተ ካርታ ሥራ ተተግብሮ ታይቷል። እጅግ…

በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ተቀባይነት የለውም ሲል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ኢፍትሐዊ አካሄድ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ። ምክር ቤቱ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ሰልፍ…

አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ…

ከንቲባ አዳነች በቦነስ አይረስ የአፍሪካ ሀገራት ከንቲባዎች ባደረጉት መድረክ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ ከተማ እየተካሄደ ባለው የሲ40 የአለም ከንቲባዎች ፎረም ጎን ለጎን የአፍሪካ ሀገራት ከንቲባዎች መድረክ ተካሂዷል። በፎረሙ እየተሳተፉ ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ መድረክ…

የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ሳይስማሙ መቅረታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸው ተገልጿል፡፡ በአንጻሩ አባል ሀገራቱ ለኃይል ቀውሱ የጋራ መፍትሄዎችን ለመፈለግ ፈቃደኞች መሆናቸው ነው የተመላከተው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ፕሬዚዳንት…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 25 ኢትዮጵያውያን በማላዊ “ሞተው ተገኝተዋል” በሚል የተሰራጨውን ዘገባ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 25 ኢትዮጵያውያን በማላዊ "ሞተው ተገኝተዋል" በሚል የተሰራጨውን ዘገባ ከማላዊ መንግሥት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ምዚምባ በሚባለው የማላዊ ሰሜናዊ ግዛት በሚገኝ ጥብቅ ደን ውስጥ በተገኘ የጅምላ መቃብር…

በ150 ሚሊየን ዶላር የማስፋፊያ ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የሞጆ ደረቅ ወደብ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ መመሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ደረቅ ወደብ የሎጀስቲክ አገልግሎት ማዕከል የማስፋፊያ ፕሮጀክት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በከፍተኛ ፍጥነት እንዲከናወን የሥራ መመሪያ ተሰጠ፡፡ የፕሮጀክቱ የሥራ ኃላፊዎች የግንባታ ሂደቱን በተመለከተ ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ…

በኦሮሚያ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሲዳማ እና ሐረሪ ክልሎች የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሲዳማ እና ሐረሪ ክልሎች እንዲሁም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ ነገ ይካሄዳል፡፡ በኦሮሚያ እና ጋምቤላ ክልሎች ነገ የዓለም አቀፉን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት እና…