በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአለታ ጩኮ ወረዳ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልላዊ መንግስት የእርሻ እና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስተባባሪነት የዘንድሮው ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ በአለታ ጩኮ ወረዳ ቴሶ ቀበሌ እየተካሄደ ነው።
በሲዳማ ክልል አለታ ጩኮ ወረዳ ቴሶ ቀበሌ ቦሪቴ…