Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአለታ ጩኮ ወረዳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልላዊ መንግስት የእርሻ እና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስተባባሪነት የዘንድሮው ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ በአለታ ጩኮ ወረዳ ቴሶ ቀበሌ እየተካሄደ ነው።   በሲዳማ ክልል አለታ ጩኮ ወረዳ ቴሶ ቀበሌ ቦሪቴ…

ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ እና የክልሉ ካቢኔ አባላት በሰሜን ሸዋ ዞን የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ እና የክልሉ ካቢኔ አባላት በሰሜን ሸዋ ዞን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ በሰሜን ሸዋ ዞን ደረጃ ከ270 ሚሊየን በላይ ችግኝን ለመትከል እንደታቀደና…

የከተማ አስተዳደሩ የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አለመውጣትን አስመልክቶ ማብራርያ ሰጠ

የከተማ አስተዳደሩ የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አለመውጣትን አስመልክቶ ማብራርያ ሰ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደሩ የ20/80 ባለሶስት መኝታ የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አለመውጣትን አስመልክቶ ማብራርያ ሰጠ። የአስተዳደሩ…

ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን የደቡብ ኮሪያ ዜና አገልግሎት ዘገበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን የደቡብ ኮሪያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡ ዮንሃፕን ዋቢ ያደረገው የሺንዋ እና አር ቲ ዘገባ እንዳመላከተው የሚሳኤል ሙከራው ዛሬ ጠዋት የተደረገ ነው። ሚሳኤሉ የተወነጨፈበት…

የኢድ አል አድሀ በዓልን በማስመልከት ለ1 ሺህ 800 ወገኖች የማዕድ ማጋራት ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል አድሀ በዓልን በማስመልከት ለ1 ሺህ 800 ወገኖች የማዕድ ማጋራትና ምሳ ማብላት ስነ ስርዓት ተከናወነ፡፡ የወንድም ካሊድ ፋዉንዴሽን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የዳያስፖራ ኤጀንሲ፣ በድረ…

በበጀት አመቱ ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 12 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የቡና ምርት 1 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን አስታወቁ። ገቢው ወደ ውጭ ከተላከ 300 ሺህ ቶን የቡና ምርት የተገኘ መሆኑን ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው…

“ስሪ ፖይንት” ከመስከረም ወር ጀምሮ በኢትዮጵያ የታዳጊዎች እግር ኳስ ስልጠና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመኑ ስሪ ፖይንት ከመስከረም ወር 2015 ዓ.ም አንስቶ በኢትዮጵያ የታዳጊዎች እግር ኳስ ስልጠና መስጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታወቀ። የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ እንደገለጹት÷…

የአማራ ክልል ካቢኔ የ2014 ዓ.ም የክልሉን የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) የ2014 በጀት ዓመት የክልሉን የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው፡፡ በግምገማው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የመስተዳድር…

በጎንደር ከተማ የአስቸኳይ ጊዜ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማን የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር ለመፍታት የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ውሃና ፍሳሽ ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ወርቅነህ አያል ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት…

የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በዩኔስኮ በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው- የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል…