Fana: At a Speed of Life!

አጫጭር ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መረጃዎች

ሊዮኔል ሜሲ ከዓለም ዋንጫ መልስ ለፒ ኤስ ጂ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል፡፡ ፒ ኤስ ጂ አንገርስን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ሜሲ በ72ኛው ደቂቃ አንድ ጎል አስቆጥሯል፡፡ ማንቼስተር ሲቲ በሳውዝሃምፕተን 2 ለ 0 ተሸንፎ ከካራባኦ ካፕ ውጭ ሆኗል፡፡ ኬቬን ዲ ቡርይና እና…

የኑሮ ውድነትና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ምርታማነት ላይ አተኩሮ ይሰራል- ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኑሮ ውድነትና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ምርታማነት ላይ አተኩሮ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ "ኢትዮጵያ ታምርት" በሚል በደብረ ብርሃን ከተማ ከአምራች ኢንዱስትሪና…

የሸኔን ፍላጎት ለማምከን የሠራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች ከሃይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑን ሸኔ ፍላጎት ለማምከን የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንገር ጉቴ ከተማ ከሃይማኖት አባቶችና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡   በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ሴራ በንፁሃን ላይ…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የአብሮነት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከጎንደር ከተማ አስተዳደር እና ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የአብሮነት ውይይት ተካሄደ፡፡ የአብሮነት ውይይቱ ፥ "የሃይማኖቶች አብሮነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ትብብር" በሚል መሪ ሐሳብ ነው በጎንደር…

በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ብቃት ባለው የሰው ኃይል አስተማማኝ ተቋም እየገነባን ነው- ሌ/ ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ብቃት ባለው የሰው ኃይል እየተደራጀ ያለ ጠንካራና አስተማማኝ ተቋም መሆኑን የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል በደረጃ-7 የሙያ…

የአማራ ክልል የቱሪዝም ዘርፍን ማነቃቃት ዓላማ ያደረገ “ድንቅ ምድር የዕውቅናና ሽልማት ሥነ ስርዓት” የፊታችን እሁድ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ጥር 7 ቀን 2015 ዓ.ም “ድንቅ ምድር የዕውቅናና ሽልማትሥነ ስርዓት” እና “የወይዘሪት ቱሪዝም አማራ የቁንጅና ውድድር” በጎንደር ይካሔዳሉ፡፡ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አበበ እምቢአለ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ለወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ የተደረገው በሂውማን ብሪጅ ግብረሰናይ ድርጅት አማካኝነት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን ውድድር አልጄሪያ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቻን ውድድር አስተናጋጅ በሆነችው አልጄርያ በሰላም ገብቷል፡፡   ብሄራዊ ቡድኑ አልጀርስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በአልጀርያ ባህላዊ ሙዚቃ የታጀበ አቀባበል ተደርጎለታል።   ዋልያዎቹ በቻን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ጋር በተያያዘ  ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው በ2ኛ አመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ከብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ጋር በተያያዘ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ካቢኔውም በመደበኛው ስብሰባ የብዝሃ የቋንቋ ስርዓተ ትምህርትን አስመልክቶ የኮተቤ ትምህርት ዩንቨርሲቲ…

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ በሦስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኞችን የመመለስ ተግባር 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…