Fana: At a Speed of Life!

በበጀት ዓመቱ 20 ሺህ 558 ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉ ዜጎችን በማንሳት ወደ መደበኛ ሕይወት የመመለሥ ሥራ ተሰርቷል-ዶ/ር ኤርጎጌ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 20 ሺህ 558 ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉ ዜጎችን ከጎዳና በማንሳት ወደ መደበኛ ሕይወት የመመለሥ ሥራ መሠራቱን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተሥፋዬ ገለጹ፡፡ ዶክተር ኤርጎጌ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የዐረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች እና በመተከል ዞን የዳንጉር ወረዳ ወጣቶች የዐረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ ለሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡   የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂር ሀብታሙ ኢተፋ፣ ሚኒስትር…

የኢትዮጵያ እና ቻይና የፍራፍሬ ግብይትነን ማሳለጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ደዋኖ ከድር ከቻይና ፍራፍሬ ግብይት ማህበር ምክትል ሊቀመንበር ጃን ችንፈንግ ጋር የሁለቱን አገራት የፍራፍሬ ግብይት ማሳለጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ደዋኖ የኢትዮጵያ መንግሥት የፍራፍሬ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ…

መንግስት ያስቀመጠውን የሰላም አማራጭ ተግባራዊ በማድረግ በአገራችን ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማረጋገጥ ይገባል -የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያስቀመጠውን የሰላም አማራጭ ሁሉም ወገኖች ተግባራዊ በማድረግ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማረጋገጥ እንደሚገባ የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች ገለጹ። መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለውን ችግር በሰላም አማራጭ ለመፍታት…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ለደቡብ ሱዳን የነፃነት ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የደቡብ ሱዳን 11ኛ ዓመት የነፃነት ቀንን አስመልክተው ለሀገሪቱ መንግሥት እና ሕዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንት…

ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር ለሀገር ሰላም በመጸለይ ሊሆን ይገባል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ በዓልን ሲያከብር ለሀገር ሰላም በመጸለይ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ 1443ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

1443ኛው ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1443ኛው ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው ኢትዮጵያ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ሕዝቡን ከጎኑ በማሰለፍና ከሌሎች የፀጥታና…

በንጹሃን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃቶች በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት በተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖችና ጽንፈኞች በንጹሃን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት በተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ፡፡…

የጋምቤላ ክልል የ2014 የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የ2014 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶች የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የአፈፃፀም ሪፖርት ግምገማው ለሁለት ቀናት በሚኖረው ቆይታ÷ በ2014 በጀት ዓመት በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና…