Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት የኢትዮ ኬንያ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ኬንያ ባለ 500 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ኃይል ማስተላለፍ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ከኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች ንክኪ…

በተለያዩ ክልሎች የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች "በደም የተከበረ በላብ የታሰረ" በሚል መሪ ሀሳብ የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ ለሁለት ቀን በተካሄደው የውይይት መድረክ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድድር አቶ አወል አርባ ፥ በደም የተከፈለውን መስዋዕትነት…

ለፌዴራል ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ለ4ኛ ዙር የፌዴራል ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የዕውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በምስጋና መርሐ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴን፣ ጨምሮ ሌሎች የስራ…

ቦርዱ በደቡብ ክልል ለሚያካሂደው ህዝበ ውሳኔ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል የሚገኙ ሥድስት ዞኖች እና አምሥት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሂደው ህዝበ ውሳኔ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ምርጫ ቦርድ ህዝበ…

የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ለኢትዮጵያ እቆማለሁ ድምጼን አሰማለሁ'' በሚል መሪ ቃል የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄድ ነው። ህዝባዊ ሰልፉን የሙያ ማህበራት፣ የሲቪክ ማህበራት እና የፖለቲካ…

79 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር 79 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርጓል፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 36ቱ ከየመን ወደ ጅቡቲ የገቡ ሲሆን÷ ቀሪዎቹ ደግሞ…

ሰዎችን ሲያግቱ የነበሩ 2 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ12 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ማጠቢያ ንዑስ ወረዳ በተደጋጋሚ ሰዎችን አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ማጠቢያ ንዑስ ወረዳ በተደጋጋሚ ሰዎችን ሲያግቱ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች በ12 ዓመት…

ፈረንሳይ የቅዱስ ላሊበላ አብያተክርስቲያትን ለማደስ የ5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን ለማደስና ለመጠበቅ አገልግሎት የሚውል የ5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ የዛሬው የድጋፍ ስምምነት÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከአራት…

326 የመንግሥት አገልግሎቶች በ “ኦንላይን” እየተሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 326 የመንግሥት አገልግሎቶች በ “ኦንላይን” እየተሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ክፍያ የሚያስፈልጋቸውን አገልግሎቶች የክፍያ ሥርዓታቸውን ከቴሌ ብር ጋር…

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ፡፡ በአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት በሚገኘው ሹማን አደባባይ እየተካሄደ በሚገኘው ሰልፍ÷ በአውሮፓ አገራት የሚኖሩ…