Fana: At a Speed of Life!

ናይሮቢ በኤሌክትሪክ የሚሰራ የመጀመሪያውን አውቶብስ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬኒያ መዲና - ናይሮቢ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና በኤሌክትሪክ የሚሰራውን አውቶብስ ይፋ አድርጋለች። 'ፀሃያማዋ አረንጓዴ ከተማ' በመባል የምትታወቀው ናይሮቢ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰራ አውቶብስ መጠቀም መጀመሯ የአየር ንብረት ለውጥን…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ።   አምባሳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥…

በደቡብ ክልል የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አካላት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ፈጻሚዎች እና ተቋማት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ ። በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዋና…

24ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 24ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ በሐዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ በጉባኤው የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የጤና ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች እና በየደረጃው ያሉ የክልል የሥራ…

ለመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሃይጅን ፕሮግራም ውጤታማነት የተቋማት ቅንጅታዊ አሠራር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋማት መካከል ያለው ቅንጅታዊ አሠራር የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሃይጅን ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን ማስቻሉ ተገለጸ፡፡ በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው “All System Go Africa” ሲምፖዚየም ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የውሃና ኢነርጂ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ተካሄደ፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው÷ ከ1ኛ መደበኛ ስብሰባ የተሸጋገሩ ሦስት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡ በተጨማሪም የቋሚ ኮሚቴዎችን…

የሸገር ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት በ50 ጥንዶች የሠርግ ስነስርዓት ሊመረቅ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015፣ (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን ለኑሮ ምቹ ለማድረግ እና ለስሟ የሚመጥን ገጽታ እንዲኖራት ታልሞ ሲሠራ የቆየው የሸገር ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት በስኬት መጠናቀቁን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ይህ ሥፍራ ለሀገር ኩራት፣ ለጎብኚዎች መዳረሻ፣…

በክልሎች ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይን አስመልክቶ በቀረበ ሠነድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች ''በደም የተከበረ በላብ የታሰረ'' በሚል መሪ ሐሳብ ዘላቂ ሰላምና ቀጣይነት ያለው ዕድገት የማረጋገጥ ውጥኖች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ እስካሁን ድረስ በጋምቤላ እና ሐረሪ ክልሎች ውይይቱ የተጠናቀቀ ሲሆን÷ በሶማሌ…

ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በተለያዩ የትብብር ማዕቀፎች ላይ አብረው ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተስማሙ፡፡ በስምምነቱ መሰረት÷ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ባካሄደው የተቋም ግንባታና ሪፎርም አሠራሩን ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ…

በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ የC40 የዓለም ከንቲባዎች ፎረም ለመሳተፍ ቦነስ አይረስ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የልዑካን ቡድን የC40 የዓለም ከንቲባዎች ፎረም ለመሳተፍ አርጀንቲና ቦነስ አይረስ ገብቷል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦነስ አይረስ ከተማ ከከንቲባ ሆራቺዮ ሮድሪገዝ ላሬት እና ከአፍሪካ ልማት…