በመሬት ጉዳይ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ተቀብሏል በሚል የተከሰሰው የፋሲል አወቀ የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በይዞታ ላይ እግድ ያለበትን ካርታ እንዲሰራ አደርጋለው በማለት ከባለ ጉዳይ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ተቀብሏል ተብሎ የተከሰሰው ፋሲል አወቀ ያቀረበው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ።
ባለሙያው በአዲስ አበባ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ መሬት ልማት…