የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለወጣቶች አስረከበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለተደራጁ ወጣቶች አስረክቧል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ፥ በካማሽ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ለተደራጁ ወጣቶች ነው የእርሻ…