የዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፉን ለማነቃቃት የሚረዳ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ እየተሰጠ ነው – ዶክተር በለጠ ሞላ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍን ለማነቃቃት የሚረዳ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ እየተሰጠ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር ) ገለጹ፡፡
የአውትሶርሲንግ ማህበር ምስረታ ማብሰሪያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡…