የተለያዩ ክልሎች እና ተቋማት ለዒድ አል ዓድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ተቋማት ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1ሺህ 443ኛው የዒድ አል ዓድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለእስልምና እምነት ተከታዮች ባስተላለፈው…