Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ክልሎች እና ተቋማት ለዒድ አል ዓድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ተቋማት ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1ሺህ 443ኛው የዒድ አል ዓድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለእስልምና እምነት ተከታዮች ባስተላለፈው…

የአንጎላ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆሴ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጎላን ለአራት አስርት አመታት የመሩት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጆሴ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በስፔን ባርሴሎና የህክምና ክትትል ላይ እያሉ መሞታቸውን የአንጎላ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት በማህበራዊ…

ሩሲያ ከቻይና እና ሕንድ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት በአዳዲስ የንግድ መስመሮች እያጠናከረች መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በጭነት መርከቦች ለቻይና እና ሕንድ የተለያዩ የወጪ ንግድ ሸቀጦች እያቀረበች መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሩሲያ ከዚህ ውሳኔ የደረሰችው ምዕራባውያኑ የጣሉባትን የኢኮኖሚ ማዕቀብ ተከትሎ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ ኢንቴኮ የተሰኘው የሩሲያ የዕቃ ማጓጓዣ…

የሲሚንቶ ግብይትና ስርጭት መመሪያን በሚጥሱ አካላት ላይ  እርምጃ እንደሚወስድ ሚኒስቴሩ አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ግብይትና ስርጭት መመሪያን በሚጥሱ አካላት ላይ ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ የሲሚንቶ አቅርቦትና ፍላጎት ባለመመጣጠኑ ምክንያት ዋጋው እየናረ፥ ስርጭቱም ባልተገባ መንገድ…

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለኢድ አልአድሃ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለ1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልአድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ምክርቤቱ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በዓሉ የሠላም ፣ የአንድነት ፣ የመቻቻልና የፍቅር እንዲሆን…

በአራት የወንጀል ተግባራት ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአራት የወንጀል ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለጸ፡፡ ተከሳሽ ረዳት ሳጂን አሸናፊ ጫካ በመጀመሪያ ለጥበቃ በተሰጠዉ የጦር መሣሪያ አይሱዙ የጭነት…

ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በከሚሴ ከተማ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከሚሴ ከተማ በ53 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ፡፡ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ በምረቃ ስነ…

አቶ ሙስጠፌ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር መሀመድ አብዲኬር ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ መስጠት…

ኢትዮጵያ የስርዓተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመትን ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት 2022ን የስርዓተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመት እንዲሆን ይፋ ባደረገው መሰረት ኢትዮጵያም የስርአተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመትን ይፋ አድርጋለች። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በመርሐ ግብሩ ላይ…

ሠራዊቱ በሕዳሴ ግድብ ቀጣና አስተማማኝ ሰላም በማስፈን ግዳጁን እየተወጣ ይገኛል – ኮሎኔል ንጋቱ አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጣና አስተማማኝ ሰላም በማስፈን ሌት ከቀን ግዳጁን እየፈፀመ ይገኛል ሲሉ በምዕራብ ዕዝ የሜካናይዝድ ሞተራይዝድ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ንጋቱ አሰፋ ገለፁ። የኢትዮጵያ ህዝብ አሻራ ያረፈበት የታላቁ…