Fana: At a Speed of Life!

ፓርኩን የበለጠ ለማልማት እየሰራ መሆኑን የባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክን የበለጠ በማልማት ባለሃብቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ፡፡ የፓርኩ ስራ አስኪያጅ ጥሩየ ቁሜ እንዳሉት÷ የባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ3ኛ ወገን ነፃ ሆኖ ከተረከበው…

ሾልኣ -ካሻ የባስኬት ብሔረሰብ ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባስኬት ብሔረሰብ በዓመት አንድ ጊዜ የሚከበር ሾልኣ- ካሻ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል በባስኬቶ ልዩ ወረዳ ላስካ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ሾልኣ-ካሻ ህብረተሰቡ ሰላምና ብልጽግናን የሚጠይቁበትና የሚያመሰግንበት ሥርዓት ነው ። ይህ…

ቻይና በታይዋን አቅራቢያ ተጨማሪ ወታደራዊ ልምምድ አካሄደች

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ወታደራዊ ልምምዶችን በታይዋን አቅራቢያ ማካሄዷን አስታውቃለች፡፡ ቤጂንግ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የአሁኑን ጨምሮ ሁለት ወታደራዊ ልምምዶችን በታይዋን አቅራቢያ ማካሄዷ ተገልጿል፡፡ ልምምዶቹ የሀገሪቷን የዓየር ፣ የምድር እና የባሕር…

የሶማሊያ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቪዬሽን ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቪዬሽን ሚኒስትር ፋርዶዋስ ኦስማን ኤጋል ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሯ እና የልዑክ ቡድናቸው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት…

በሀረሪ ክልል የጤና መድህን ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል "ጥር ወር የጤና መድህን ወር" በሚል መሪ ቃል ማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን  የአባላት እድሳትና ምዝገባ ማስጀመሪያ ንቅናቄ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ  በንቅናቄው እንደተናገሩት÷ በክልሉ ባለፈው አመት…

ሀገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር በሐዋሳ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር በሐዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ ተገለጸ። ኤግዚቢሽን እና ባዛሩ "በሀገሬ ምርት እኮራለሁ፤ ከአገር ውስጥ አምራቾች እገዛለሁ" በሚል መሪ ቃል ከጥር 4 እስከ 9 ቀን 2015 ዓ.ም…

የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለዕድለኞችን ውል ማዋዋል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለዕድለኞች ውል ማዋዋል ስራ በዛሬው ዕለት መጀመሩን የአዲስ አበባ ቤቶች እና ልማት አስታዳደር ቢሮ አስታውቋል፡፡   በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት…

የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ተመሰረተ። በምስረታውም፥ አቶ ቃበቶ አልቤን የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሰይሟል። ወይዘሮ ጸሐይ ደበሌ ደግሞ ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተሰይመዋል፡፡ ምክር ቤቱ…

ጎንደር በጥምቀት በዓል ሰሞን በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ እንግዶችን ለመቀበል የሚያስችላትን ዝግጅት ማድረጓ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥምቀት በዓል ሰሞን እስከ 2 ቢሊየን ብር በቱሪዝሙ ምክንያት ኢኮኖሚው ገቢ ያገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጎንደር ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ቻላቸው ዳኜው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በጥምቀት በዓል ወቅት…

በቀይ መስቀል ማኅበር ለትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 15 ተሽከርካሪ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አሥር አምቡላንሶችና አምስት ቀላል ተሽከርካሪዎችን ለማኅበሩ ትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስረከበ፡፡ ድጋፉ የተገኘው ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር…