Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 25 ሺህ 491 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በእጣ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ14ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ ̎ለረጅም አመታት ገንዘባችሁን እየቆጠባችሁ የመኖሪያ ቤት ባለቤት…

የጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በተፈጸመባቸው ጥቃት ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በተፈጸመባቸው ጥቃት ህይወታቸው አለፈ። ሺንዞ አቤ በናራ ከተማ በዕጩ ቅስቀሳ ወቅት ከኋላቸው በጥይት ተመተው ሆስፒታል መግባታቸው ይታወሳል። በሆስፒታል ጥብቅ የህክምነናክትትል…

1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል አድሃ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታና ደህንነት አካላት ጋር በመቀናጀት 1 ሺህ 443ኛው ዒድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የእስልምና እምነት ተከታዮች በዓሉ በሰላም እንዲከበር…

የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ቾቪን ተጨማሪ የ20 አመት እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ቾቪን በቀረበበት ክስ ተጨማሪ የ20 አመት እስራት ተፈርዶበታል፡፡ የሚኒያ ግዛት ፖሊስ የሆነው ዴሬክ ቾቪን ጆርጅ ፍሎይድን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉን ተከትሎ የ22 አመት እስራት ተፈርዶበታል። ከግድያ ወንጀሉ በተጨማሪ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የዶዶላ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ከ350 ሚሊየን ብር ላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የዶዶላ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት መርቀዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ ስራ ደም ለገሱ። በደም ልገሳው የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች ተሳትፈዋል። የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ በደም…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እጣ የሚያወጣባቸውን ቤቶች የሚያስተዳድረው የቴክኖሎጂ ሲስተም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እጣ የሚያወጣባቸውን ቤቶች የሚያስተዳድረው የቴክኖሎጂ ሲስተም ታዛቢዎች እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በተገኙበት ተከፍቷል፡፡ ግልፅነትንና  ተጠያቂነትን ለማስፈን እንደሚያግዝ የታመነበት ይህ የቴክኖሎጂ ሲስተም…

የቡድን 20 እና “የጋራ ብልጽግና” የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 20 እና የጋራ ብልጽግና ቡድን አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባዎች ዛሬ በኢንዶኔዥያ ባሊ ግዛት እና በታጂኪስታን መዲና ዱሻንቤ ተጀምሯል። በዛሬው የቡድን 20 አባል ሀገራት ስብሰባ አሜሪካ ዩክሬን ላይ በሩስያ “የተፈጸመውን…

የሃይማኖት አባቶች በሐረሪ ክልል የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች እና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጽድተዋል። በጽዳት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በበዓላት ወቅት አንዱ የሌላውን…

ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንዲሆን የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን እየሰራ ነው- ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንዲሆን የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን እየሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሁሪያ አሊ ገለፁ የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን የተለያዩ…