Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞችና ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ በከንቲባ ፅህፈት ቤት ቅጥር ግቢ በተከናወነው የማዕድ ማጋራት ከ200 በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች…

በላሊበላ የተከበረው የገና በዓል በሰላም ተጠናቋል–ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ በድምቀት የተከበረው የገና በዓል ያለምንም ፀጥታ ችግር መጠናቀቁን የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ ጽህፈት ቤት ገልጿል። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ኮማንደር እንግዳው ሆዴነው እንደገለፁት÷ በበአሉ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ የእምነት አባቶች፣…

ከንቲባ አዳነች የገና በዓልን በምገባ ማዕከል ከሚገኙ ወገኖችጋር አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገና በዓልን በምገባ ማዕከል ከሚገኙ ወገኖች ጋር አሳልፈዋል፡፡ ከንቲባዋ በመዲናዋ ከሚገኙ ምገባ ማዕከሎች አንዱ በሆነው አሙዲ የምገባ ማዕከል ነው ከከረዮ- ጌጃ ሰፈር ወገኖች ጋር በዓሉን ያሳለፉት ፡፡…

ካለን ማካፈል ከራስ በፊት ለህዝብና ለሃገር የሚለውን ወርቃማ እሴታችን የምናሳይበት ነዉ – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለን ማካፈል ከራስ በፊት ለህዝብና ለሃገር የሚለውን ወርቃማ እሴታችን የምናሳይበት ነዉ ሲሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብራሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የገናን በዓል በማስመልከት በብላቴ ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ…

የተለያዩ ሀገራት ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘው የአውስትራሊያ ኤምባሲ ፥ የኢትዮጵያ ገና በዓልን በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚያከብሩ ሁሉ እንኳን አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን…

ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለም የተለያዩ ሀገራት ዛሬ ገናን በድምቀት አክብረዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ውጭ በመላው ዓለም ያሉ የክርስትና እምነት ተከታዮች የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓልን በድምቀት አክብረዋል፡፡ ቢቢሲ ስለኢትዮጵያ ገና አከባበር እንዳለው ፥ በተለይም በላሊበላ በቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን በገና ዋዜማ እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዲስ አበባ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ አረጋውያን ፣ አካል ጉዳተኞች እና የጎዳና…

የገና በዓልን ለማክበር ወደላሊበላ ያቀኑ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን ለማክበር ወደላሊበላ ያቀኑ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በአሉ በሚከበርበት ስፍራ ተገኝተዋል። በስፍራው የተገኙት ከአስር በላይ ሀገራት አምባሳደሮችና የሀገራት ተወካዮች ትናንት ወደላሊበላ ከገቡ በኋላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናቱን…