Fana: At a Speed of Life!

በአራት የወንጀል ተግባራት ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአራት የወንጀል ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለጸ፡፡ ተከሳሽ ረዳት ሳጂን አሸናፊ ጫካ በመጀመሪያ ለጥበቃ በተሰጠዉ የጦር መሣሪያ አይሱዙ የጭነት…

ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በከሚሴ ከተማ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከሚሴ ከተማ በ53 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ፡፡ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ በምረቃ ስነ…

አቶ ሙስጠፌ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር መሀመድ አብዲኬር ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ መስጠት…

ኢትዮጵያ የስርዓተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመትን ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት 2022ን የስርዓተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመት እንዲሆን ይፋ ባደረገው መሰረት ኢትዮጵያም የስርአተ ምግብ እና የምግብ ዋስትና ዓመትን ይፋ አድርጋለች። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በመርሐ ግብሩ ላይ…

ሠራዊቱ በሕዳሴ ግድብ ቀጣና አስተማማኝ ሰላም በማስፈን ግዳጁን እየተወጣ ይገኛል – ኮሎኔል ንጋቱ አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጣና አስተማማኝ ሰላም በማስፈን ሌት ከቀን ግዳጁን እየፈፀመ ይገኛል ሲሉ በምዕራብ ዕዝ የሜካናይዝድ ሞተራይዝድ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ንጋቱ አሰፋ ገለፁ። የኢትዮጵያ ህዝብ አሻራ ያረፈበት የታላቁ…

የኢትዮጵያ እና የጂቡቲ መሪዎች በ3 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መሪዎች ታሪካዊ ስትራቴጂያዊ ግንኙነትን ከግምት በማስገባት በሦስት ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡ በፋይናንስ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ በጂቡቲ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን…

በደቡብ ክልል የፍራፍሬ ችግኞችን መትከል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ አራተኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ዘመቻ በወላይታ ሶዶ ተጀመረ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በክልሉ ያሉ ተቋማት የማህበረሰቡን ሕይወት በሚቀይር ስራ መበርታት…

የኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የደቡብ ክልል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር ጁሃር ሙሳ÷ በክልሉ…

ኮንጎ እና ሩዋንዳ ጸባቸውን አርግበው ግንኙነታቸውን ወደ ቀድሞው ለመመለስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት ለማርበብ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ወደ ቀድሞው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡ ሀገራቱን በሩዋንዳ ያሸማገሉት የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንኮ ሲሆኑ ፥ በሁለቱ ሀገራት…

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ሲሰጥ የነበረው የ2014 ዓም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ አመለወርቅ ህዝቅኤል…