Fana: At a Speed of Life!

በዓመት 3 ጊዜ የሚከበረው “ጮዬ ማስቃላ” ዛሬ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን በዓመት ሦስት ጊዜ የሚከበረው ጮዬ ማስቃላ ዛሬ ይከበራል፡፡ የጋሞ ዞን ባሕላዊ እሴቶች ከሆኑ አንዱና ዋነኛው የ" ዮ ጋሞ ማስቃላ” ዘመን መለወጫ (laytha laame) አንዱ ነው። “ጮዬ ማስቃላ” በጋሞ ዞን ለየት ባለ መልኩ…

አቶ ሙስጠፌ በዱሁን ወረዳ የተገነባውን ድልድይ መርቀው ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ በኖጎብ ዞን ዱሁን ወረዳ የተገነባውን ድልድይ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡ ድልድዩ በሶማሌ ክልል የመስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የተገነባ ሲሆን÷ ግንባታው ላለፉት ሶስት ዓመታት ሲካሄድ መቆየቱ…

ዘመናዊ የሴቶች የተሃድሶና ክኅሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ የሴቶች የተሃድሶ እና የክኅሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የፕሮጀክቱ ውል የመፈራረምና ግንባታ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…

ቻይና በኮቪድ-19 ሳቢያ ያሳለፈችውን የውጭ ሀገር የጉዞ ገደብ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ያሳለፈችውን የውጭ ሀገራት የጉዞ ገደብ አነሳች፡፡ ከአሁን በኋላ ወደ ቻይና የሚገቡ የውጭ ሀገር ተጓዦች ቀደም ሲል በተቀመጠው የኮቪድ -19 አስገዳጅ መመሪያ መሠረት በለይቶ ማቆያ ለአምሥት ቀናት…

“የጥርን በባሕር ዳር“ ዝግጅት አካል የሆነው 2ኛው ዓመታዊ የብስክሌት ፌስቲቫል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የጥር ወርን በባሕርዳር” ዝግጅት አካል የሆነው ሁለተኛው ዓመታዊ የብስክሌት ፌስቲቫል ተካሄደ። የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሣኅሉ ÷በባሕርዳር ከብክለት ጸፀዳ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማሳደግ የከተማዋ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በጽ/ቤታቸው በሚመሩ የልማት ፕሮጀክቶች እየተሳተፉ ለሚገኙ ሠራተኞች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሚመሩ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ ሠራተኞች የበዓል ማዕድ አጋርተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

የሃላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ 'ሴራ' በዓል ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው ። በዓሉ "ሴራችን ተከባብሮ የመኖር ድንቅ ባህላችን" በሚል መሪ ቃል ነው  እየተከበረ የሚገኘው፡፡ የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ልማት መምሪያሃላፊ አቶ…

በሶማሌ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅድና ትግበራ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል የቀጣይ ሶስት አመታት የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅድና ትግበራ ላይ ያተኮረ ውይይት በኤረር ዞን በፊቅ ከተማ ተካሂዷል። ውይይቱን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የመሩ ሲሆን÷ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ…

1ሺህ 17 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 17 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ዜጎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሞሮኮ አቻው ጋር የወዳጅነት ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሞሮኮ አቻው ጋር ምሽት 1ሰዓት የወዳጅነት ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ቡድኑ ከሞሮኮ ጋር ለሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ራባት መሐመድ ስድስተኛ እግር ኳስ አካዳሚ ተገኝቷል። ጨዋታውም ምሽት 1 ሰዓት እንደሚጀመር…