በአራት የወንጀል ተግባራት ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአራት የወንጀል ተግባራት ላይ ተሰማርቶ የነበረው የፖሊስ አባል በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ገለጸ፡፡
ተከሳሽ ረዳት ሳጂን አሸናፊ ጫካ በመጀመሪያ ለጥበቃ በተሰጠዉ የጦር መሣሪያ አይሱዙ የጭነት…