Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ፖሊስ ለዒድ አል አድሃ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (አፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በነገው ዕለት ለሚከበረው 1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ፡፡ 1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል…

አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከኢኮዋስ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አምባሳደር ተስፋዬ ከአምባሳደሮቹ ጋር በሁለትዮሽ ፣ ቀጣናዊ ፣…

የፕላን በጄትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማትን የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ በማዘጋጀትና ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች የ10፣ የ5 እና የአንድ ዓመት ዕቅድ እንዲያዘጋጁ በማድረግ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ያከናወነው ተግባር በጠንካራ አፈጻጸም የሚጠቀስ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ፍትሕ ሚኒስቴር የታክስና የጉሙሩክ ወንጀሎችን ለመከላከልና አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የታክስና የጉሙሩክ ወንጀሎችን ለመከላከልና አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችለውን ስምምነት ከጉሙሩክ ኮሚሽን፣ ከገቢዎች ሚኒስቴርና ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በዛሬው ዕለት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን…

1 ሺህ 204 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስተኛው ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 204 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ከተመለሱት ውስጥ 728 ወንዶች፣ 169 ህጻናት እና 307 ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ እና…

“ከዚህ በፊት እንደነበረው መመሪያን በግልጽ ሳያሳዩ መመሪያው አይፈቅድም” የሚል አካሄድ ተቀባይነት የለውም – የፍትሕ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከዚህ በፊት እንደነበረው መመሪያን በግልጽ ሳያሳዩ መመሪያው አይፈቅድም” የሚል አካሄድ ተቀባይነት የለውም ሲል ፍትሕ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በአዋጁ አፈጻጸም ዙሪያ ክትትል ባደረገባቸው ተቋማት ላይ ያሉ ክፍተቶችን…

አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ነገ የሚደረገውን ተጠባቂ ጨዋታ እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ነገ ምሽት የሚከናወነውን ወሳኝ ጨዋታ እንድትመራ ተመርጣለች። የ2022 የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በአልጄሪያ አስተናጋጅነት በመካሄድ ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡…

የጫት የወጪ ምርት ሽያጭ ውል አፈጻጸም ላልተወሰነ ጊዜ ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጫት የወጪ ምርት ሽያጭ ውል አፈጻጸም ላልተወሰነ ጊዜ መቋረጡን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ ከምታቀርባቸው ዋና ዋና የግብርና ምርቶች አንዱ የጫት ምርት መሆኑን…

እንኳን ለ1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን! – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሙስሊሙ ህብረተሰብ የእንኳን በሰላም አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።   የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አሳዛኝ አሟሟት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አሳዛኝ አሟሟት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ አክሎም ፥ ለህልፈተ ህይወታቸው ምክንያት የሆነውን አሳዛኝ ድርጊት በጽኑ አውግዟል ። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር…