Fana: At a Speed of Life!

ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይባል- የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይባል ሲሉ የእስልምና ሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡ 1443ኛው ዓመተ ሂጅራ ዒድ አል አድሃ (ዐረፋ) በዓል በደሴ ከተማ ፉርቃን መስጅድ በድምቀት ተከብሯል።…

የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1443ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ተከብሯል፡፡ በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ ትንሿ ስተዲየም የእምነቱ ተከታዮች በሶላት ስነ አክብረዋል። በስነ ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተካሂደዋል።…

ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሀ በዓልን አቅመ ደካሞችን በመርዳት እንዲያሳልፍ የእስልምና ሀይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሀ /አረፋ/ በዓልን አቅመ ደካሞችን በማገዝና በመጠየቅ እንዲያሳልፍ የእስልምና ሀይማኖት አባቶች ሀጂ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ እና ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ጥሪ አቀረቡ። ሀጂ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ እና ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ 1 ሺህ…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከንቲባዎች ለኢድ አል አድሃ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከንቲባዎች ለ1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ባስተላለፉት መልዕክት የኢድ አል አድሀ (አረፋ ) በዓል…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ለዒድ አል አድሃ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (አፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በነገው ዕለት ለሚከበረው 1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ፡፡ 1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል…

አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከኢኮዋስ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አምባሳደር ተስፋዬ ከአምባሳደሮቹ ጋር በሁለትዮሽ ፣ ቀጣናዊ ፣…

የፕላን በጄትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማትን የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ በማዘጋጀትና ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች የ10፣ የ5 እና የአንድ ዓመት ዕቅድ እንዲያዘጋጁ በማድረግ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ያከናወነው ተግባር በጠንካራ አፈጻጸም የሚጠቀስ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ፍትሕ ሚኒስቴር የታክስና የጉሙሩክ ወንጀሎችን ለመከላከልና አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የታክስና የጉሙሩክ ወንጀሎችን ለመከላከልና አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችለውን ስምምነት ከጉሙሩክ ኮሚሽን፣ ከገቢዎች ሚኒስቴርና ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በዛሬው ዕለት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን…