Fana: At a Speed of Life!

የግንባታ ማስጀመሪያ እና የሕንጻ መጠቀሚያ ፈቃድ አገልግሎት በኦን ላይን መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የግንባታ ማስጀመሪያ እና የሕንጻ መጠቀሚያ ፈቃድ አገልግሎቶችን በኦን ላይን መስጠት ጀመረ። ባለስልጣኑ ለተገልጋዮች ፈጣንና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የዝውውር መስኮት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የ2015 ዓ.ም የውድድር ዘመን የመጀመሪያው የዝውውር መስኮት ዛሬ ተከፍቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ዛሬ ሲከፈት ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾቹን የግሉ ማድረጉን አስታውቋል። ቡናማዎቹ የአማካይ…

አምባሳደር ሽብሩ ከታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊብራታ ሙላሙላ እና ከታንዛንያ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ሃማድ ማሱን ጋር በወቅታዊ እና የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷…

7 የብረታ ብረት ንግድ ድርጅቶች ከ638 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ግብር መሰወራቸውን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት የብረታ ብረት ንግድ ድርጅቶች ከ638 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ግብር መሰወራቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባካሄደው ምርመራ እንደደረሰባቸው አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷…

ምክር ቤቱ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የቀረበውን አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ከሰዓት ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አፅድቋል። የሕግ፣ ፍትሕ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እፀገነት…

የጃፓን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   የጃፓን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገቡ። አቤ፥  ናራ በተባለች ከተማ  የአንድ እጩ ቅስቀሳ ላይ ንግግር በማድረግ ላይ እያሉ ነው ከኋላ በጥይት የተመቱት። የዓይን እማኞች ሺንዞ አቤ ከኋላቸው እንደተመቱ…

ኢትዮጵያ ለድህረ ግጭት ማገገሚያ የሚውል ወሳኝ የሚባል የፋይናንስ ድጋፍ እንዲደረግላት ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ከገጠማት ቀላል የማይባል ኪሳራ ለመውጣት እና ለመልሶ ግንባታ ዓለም ባንክና ሌሎች አጋር አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን…

የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ እና የኮከቦች ሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ እና የኮከቦች ሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ፣…

ሠራዊቱ በልማት ስራዎች ላይ የሚያሳየው ተሳትፎ ለሀገርና ለሕዝብ ያለውን ፍቅርና ክብር የሚያሳይ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት የሀገርን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ በተጓዳኝ በልማት ሥራዎች በንቃት በመሳተፍ እያከናወነ ያለው ተግባር ለሀገርና ለሕዝብ ያለውን ክብርና ፍቅር የሚያሳይ መሆኑን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ተናገሩ።…