Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ እየተገነቡ ያሉ አገልግሎት መሥጫ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ እንደሚያሳድጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና በሕዝቡ ትብብር እየተገነቡ ያሉ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ በእጅጉ ሊያሳድጉ የሚችሉ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ቡድን በሁለተኛ ቀን የጉብኝት ቆይታው በድሬዳዋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ውይይት ነው በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈው…

በወንጀል ተጠርጥረው ክስ ቀርቦባቸው የነበሩ የህወሓት ወታደራዊና ሲቪል አመራሮች ክስ ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንጀል ተጠርጥረው ክስ ቀርቦባቸው የነበሩ የህወሓት ወታደራዊና ሲቪል አመራሮች ክስ መቋረጡን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በፌዴራል መንግስት እና በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) መካከል በተፈረመው የሰላም ስምምነት መሰረት ከግጭቱ…

ጤና ሚኒስቴርና “ቡርጄል ሜዲካል ሲቲ” አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቡዳቢ ከተማ የሥራ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ ሚኒስትር ዴዔታው በቆይታቸው በአቡዳቢ ከሚገኘው “ቡርጄል ሜዲካል ሲቲ” የተሰኘ ግዙፍ ሁሉን ዓቀፍ የሕክምና ተቋም ጋር…

በትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሊቦ ከምከም ወረዳ አንጎት ቀበሌ ዛሬ ጠዋት 1፡30 ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የደረሰው÷ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ አንጎት ቀበሌ…

ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶክተር) ከዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጊልበርት ሃንግቦው ጋር…

በሕገወጥ መንገድ የወርቅ አፈር ሲያዘዋውሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኙዋክ ብሔረሰብ ዞን በዲማ ወረዳ በሕገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ የወርቅ አፈር ከእነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የምርመራ ክፍል ኃላፊ ረዳት…

“የምፅዓት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በስደት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል የተባሉት በመቶ የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በኛንጋቶም ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የምፅአት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በስደት ኢትዮጵያ መግባታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለስ አለም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

የሶማሌ ክልል ህዝብ ጽንፈኝነትን በጋራ በመዋጋት ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶችን ማስቀጠል አለበት- አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ህዝብ ጽንፈኝነትን በጋራ በመዋጋት ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶችን ማስቀጠል እንዳለበት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሃመድ ገለጹ፡፡   አቶ ሙስጠፌ÷ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት በነበረው የኢትዮጵያ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን አምባሳደር ይበልጣል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…