Fana: At a Speed of Life!

በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው- ኡስማን ዲዮን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ገለጹ፡፡ በባንኩ የኢትዮጵያ፣ኤርትራ፣የደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዋና…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ  አዲስ አበባ  እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የሊቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አብዱላህ አል-ላፊ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት  አዲስ አበባ…

በመተከል ዞን የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል የሰላም ጥሪ ተቀብለው ከገቡ የጉህዴን ታጣቂዎች ጋር ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓት በወምበራ ወረዳ ተካሂዷል። የተገኘውን ሰላም በመጠቀም ወደ ልማት ለመግባት በወምበራ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች…

በክልሉ ያለውን ምቹ ሁኔታ በአግባቡ ተጠቅሞ የሌማት ትሩፋት ዕቅድን ማሳካት ይገባል – ኢ/ር አይሻ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን ምቹ ሁኔታ በአግባቡ ተጠቅሞ የሌማት ትሩፋት ዕቅድን ማሳካት ይገባል ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሃመድ ገለጹ፡፡ ኢንጂነር አይሻ መሃመድ፣ ርዕሰ መስተዳድር አሻደሊ ሀሰን እና የተለያዩ…

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቁ ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ነባርና አዳዲስ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ። የክልሉ ካቢኔ አባላት ጋር በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የነባርና…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ውጤታማ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ…

በአማራ ክልል በግጭቱ ትምህርት አቋርጠው የነበሩ 347 ትምህርት ቤቶች ስራ ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በግጭት ሳቢያ ትምህርት አቋርጠው የነበሩ 347 ትምህርት ቤቶች ዳግም ስራ መጀመራቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ዳግም ትምህርት መስጠት ከጀመሩት ትምህር ቤቶች ውስጥ 329ኙ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ፥ 18…

ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ይዞ ሲወጣ ተይዟል የተባለው ቻይናዊ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈቃድ ሳይኖረው ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ 3 ነጥብ 8 ኪሎ ግራም ጥፍጥፍ ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ይዞ ሲወጣ ተይዟል የተባለው ቻይናዊ ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ በኢፌዴሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የኢኮኖሚ ወንጀል…