በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው- ኡስማን ዲዮን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ የሚሰሩ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ባንኩ ከሀገሪቱ ጋር የሚሰራውን ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያደርጉ ናቸው ሲሉ በዓለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ኡስማን ዲዮን ገለጹ፡፡
በባንኩ የኢትዮጵያ፣ኤርትራ፣የደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዋና…