Fana: At a Speed of Life!

1 ሺህ 70 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 70 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለፀ።   በዛሬው እለት ወደ ሀገር ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1ሺህ 67 ወንዶች ሲሆኑ÷…

የወጋገን ባንክ መቀሌ ከተማ የሚገኙ ቅርንጫፎች ዳግም ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ በመቀሌ ዲስትሪክት ስር የሚገኙ 28 ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታውቋል፡፡   የወጋገን ባንክ ማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አፈወርቅ ገብረጻዲቅ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ባለሥልጣኑ መገናኛ ብዙኃን በሚያከናውኗቸው የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራዎች ላይ የሚፈጸም ማዋከብ እንዲቆም አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን መገናኛ ብዙኃን በሚያከናውኗቸው የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራዎች ላይ በማንኛውም አካል የሚፈጸም ማዋከብ እንዲቆም አሳሰበ። ባለስልጣኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ የፍትሕ አካላት የምርመራ ጋዜጠኝነት…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲሚንቶ ግዢ ጋር በተያያዘ ከ30 ሚሊየን በላይ ብር ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ አራት የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ። ተከሳሾቹ÷ 1ኛ የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ተቋም…

12 ሺህ ዶላር እና ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ጉምሩክ እና በድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች 12 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እና ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን ተገለጸ፡፡ የጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ከታኅሳስ 21 እስከ 23 ቀን…

ኮሚቴው በምዕራብ ጉጂ ዞን በጸጥታችግር ለተፈናቀሉ 24 ሺህ ዜጎች የምግብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ዱግዳ ዳዋ ወረዳ በጸጥታ ችግር ለተፈናቀሉ 24 ሺህ ዜጎች የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡   ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷በኢትዮጵያ…

የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርታቸውን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስራ ላይ ያሉ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የሲሚንቶ ምርታቸውን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ እና የግብአት አቅርቦት ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ዑማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ውይይቱን ከሲሚንቶ ፋብሪካ ኃላፊዎች…

በአፋር ክልል የፀረ – ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ አምስት አባላት ያሉት የፀረ-ሙስና ኮሜቴ አቋቁመዋል፡፡ በዚህም መሰረት : - 1. ወ/ሮ ፋጡማ መሀመድ - ሰብሳቢ 2. አቶ ኢብራሂም ሁመድ - አባል 3. አቶ አብዱ ሳሊህ - አባል 4.…

ሚኒስቴሩ ለገና በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የገና በዓልን የምርት አቅርቦትን አስመልክቶ ከፌዴራል ህብረት ስራ ኮሚሽን ፣ ከስኳር…

የፓን አፍሪካኒዝም ሻምፒዮን የተማሪዎች  የእግር ኳስ ውድድር  ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የፓን አፍሪካኒዝም ሻምፒዮን የተማሪዎች  የእግር ኳስ ውድድር   በአዳማ ከተማ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሃግብሩ  የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ዋና ፀሃፊ ባህሩ ጥላሁን ÷ የፓን አፍሪካኒዝም ሻምፒዮን   ውድድር ተተኪ ስፖርተኞችን…