የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የምሁራን የውይይት መድረኮች እየተካሔዱ ነው Feven Bishaw Jan 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ፣ አርሲ፣ ሰላሌ ፣ ደብረ ብርሃን፣ በወራቤ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች "የምሁራን ሚና ለሀገር ግንባታ" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የምሁራን ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ባለው ውይይት የዩኒቨርሲቲው…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ወሎ ዞን 100 የመጠጥ ውኃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ ዮሐንስ ደርበው Jan 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በተለያየ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው 100 የመጠጥ ውሃ ተቋማት በ40 ሚሊየን ብር ተጠግነው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡ የዞኑ ውኃና ኢነርጂ መምሪያ የመጠጥ ውኃ ግንባታና ጥገና ባለሙያ አቶ ንጉስ ተፈራ እንደገለጹት÷ ተጠግነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ መጠናከሩን ዘመቻውን የሚመሩ ከፍተኛ የመከላከያ መኮንን ተናገሩ ዮሐንስ ደርበው Jan 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ኦሮሚያና አዋሳኝ አካባቢዎች የተሰማራው መከላከያ ሰራዊት በአሸባሪው ሸኔ ይዞታ ስር የነበሩ ሰባት ቀበሌዎችን ማስለቀቅ መቻሉን ዘመቻውን የሚመሩ የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን ተናገሩ፡፡ ዘመቻውን የሚመሩት ከፍተኛ የመከላከያ መኮንን…
የሀገር ውስጥ ዜና የዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝነት ማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያስችላል – የትምህርት ሚኒስቴር Tamrat Bishaw Jan 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝነት ማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቁም በላይ በተቋማቱ የሚነሱ ልዩ ልዩ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎችን ለመመለስ ያስችላል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ ሳሙዔል ክፍሌ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤውን እያካሄደ ነው Mikias Ayele Jan 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤውን በቴፒ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው የመስራች ጉባኤ አባላት፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎችና የሚሲዮን መሪዎች የቦሌ-ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ Shambel Mihret Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች ከሚሲዮን መሪዎች ጋር በመሆን የቦሌ-ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በኢንዱስቱሪ ፓርኩ ውስጥ የሚገኙ የጨርቃ ጨርቅ ማምረቻ እና የብቅል ፋብሪካዎችን ተዘዋውረው…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ በ24 ምርጫ ጣቢያዎች በድጋሚ የመራጮች ምዝገባ እንዲካሔድ ውሳኔ አሳለፈ Shambel Mihret Jan 2, 2023 0 አዲስ አበበ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዎላይታ እና ጎፋ ዞኖች በሚገኙ 24 የምርጫ ጣቢያዎች በድጋሚ የመራጮች ምዝገባ እንዲካሔድ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምርጫ ቦርድ በደ/ብ/ብ/ሕ ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሂደው ሕዝበ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አክሊሉ ታደሰን የሊጉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ ዮሐንስ ደርበው Jan 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ባካሔደው ስብሰባ አክሊሉ ታደሰ ለቀጣዮቹ 2 ዓመት ከ6 ወራት ሊጉን እንዲመሩ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል። 1 ሺህ 200 መራጮች ድምፅ በሰጡበት የምርጫ ሒደት አክሊሉ ታደሰ 802 ድምፅ በማግኘት ፕሬዚዳንት ሆነው…
የዜና ቪዲዮዎች የፖለቲካ ገበያን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተናገሩት Amare Asrat Jan 2, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=7JkcHi9O89I