የሀገር ውስጥ ዜና የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጠውን የነፃ ንግድ ቀጣና ለመተግበር ጥረቶች ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካውያንን የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጠውን የነፃ ንግድ ቀጣና ለመተግበር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ አምባሳደር አልበርት ሙቻንጋ ገለጹ፡፡ በአፍሪካ ሕብረት የኢኮኖሚ ልማት፣ የንግድ ኢንዱስትሪና ማዕድን ኮሚሽነር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል-ግብረ ሃይሉ Mikias Ayele Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይሉ የዘንድሮው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እንዲጠናቀቅ …
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ኢኮኖሚው እንዲያገግም እና ንግድ ለማሳለጥ ያግዛል – አንቶኒዮ ፔድሮ Alemayehu Geremew Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የአውሮፓ ኅብረት ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ፔድሮ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና አኅጉራዊ ኢኮኖሚው እንዲያገግም ለማነቃቃት፣ ንግድ ለማሳለጥ ፣ ኢንዱስትሪ ለማስፋት እንዲሁም አቅም ለማጠናከር ጉልበት ይሆናል ብለው…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ 453 ሺህ 589 ጉዳዮችን በማስተናገድ 776 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ሰበሰበ Melaku Gedif Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት 453 ሺህ 589 ጉዳዮችን በማስተናገድ 776 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ Tamrat Bishaw Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት በርዕደ መሬት ጉዳት ለደረሰባት ሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ፀሀፊው ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት÷ ዕርዳታው ከሁሉም ወገን መሰብሰብ እንዳለበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጭፍራ፣ አውራና እዋ ወረዳዎች ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ Melaku Gedif Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በከልዋን ዞን የሚገኙት ጭፍራ፣ እዋና አውራ ወረዳዎችና አካባቢዎቻቸው ዳግም የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የወልድያ ተንቀሳቃሽ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በመዘረፉ ምክንያት ለረጅም ጊዜ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ከተሰማሩ ኤጀንሲዎች ጋር እየተወያዩ ነው Shambel Mihret Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዘርፍ ከተሰማሩ ኤጀንሲዎች ጋር ውይይት እካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የውጭ ሀገራት ሥራ ስምሪት ዘርፍ ትልቅ ተልዕኮ ያለው መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ውድድሩ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ከርዕደ-መሬት አደጋው 9 ቀናት በኋላ በሕይወት የተረፉ የ77 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ ተገኙ Alemayehu Geremew Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቱርክ እና ሶሪያ ከደረሰው የርዕደ-መሬት አደጋ ዘጠኝ ቀናት በኋላ አንዲት የ77 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ ሴት በሕይወት መገኘታቸው ተገለጸ፡፡ ግለሰቧ አዲያማን በተባለች በደቡብ ምሥራቅ ቱርክ በምትገኝ አካባቢ ፍርስራሽ ውስጥ ነው በሕይወት ተገኙት፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት መሩ የሰላም ሂደት ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለውን መርሕ ያረጋገጠ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን Melaku Gedif Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት መሩ የሰላም ሂደት ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለውን መርሕ ያረጋገጠ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በ42ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ጉባኤ…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካ በጤና እና በምግብ ችግሯን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ነው – ሙሳ ፋኪ መሀመት ዮሐንስ ደርበው Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በጤና እና በምግብ ችግሯን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች መሆኗን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ተናገሩ፡፡ 42ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ተጀምሯል።…