Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ በ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለ25 ሺህ 491 ቤቶች ነገ ዕጣ ይወጣባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ3ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ 25 ሺህ 491 ቤቶች ነገ ዕጣ እንደሚወጣባቸው ተገለጸ። በዕጣ አወጣጥ ሥነ ስርአት ዙሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጫ…

አብን በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈፀሙ አሰቃቂ ጭፍጨፋዎችን የሚመረምር ልዩ አቃቤ ህግ በአዋጅ እንዲቋቋም እና የወንጀል ፈፃሚዎች በግልፅ ችሎት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ  የተፈፀሙ አሰቃቂ  ጭፍጨፋዎችን የሚመረምር ልዩ አቃቤ ህግ በአዋጅ እንዲቋቋም እና የወንጀል ፈፃሚዎች በግልፅ ችሎት እንዲዳኙ ጠየቀ፡፡ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)…

በሐረሪ ክልል በኢንቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ባላለሙ አካላት ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ባላለሙ አካላት ላይ በአፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ የሐረሪ ክልል ካቢኔ አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) በ2014 ዓ.ም የሴክተር መስሪያ ቤቶች ዕቅድ ክንውን እና…

ረድኤት አስረሳኸኝ በካፍ የኮከቦች ሽልማት በምርጥ ወጣት ተጫዋቾች ዘርፍ እጩዎች ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ረድኤት አስረሳኸኝ በካፍ የኮከቦች ሽልማት በምርጥ ወጣት ተጫዋቾች ዘርፍ እጩዎች ውስጥ ተካተተች፡፡ ተጫዋቿ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የሴካፋ ባለ ድል እንዲሆን እና በዓለም ዋንጫ ማጣርያ እስከ መጨረሻው ዙር  እንዲዘልቅ…

እስራኤልና ግብፅ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ኅብረት መላክ የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እና ግብፅ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ሀገራት መላክ የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ ሀገራቱ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ለመላክ ከኅብረቱ ጋር ሥምምነት ላይ የደረሱት ከሩሲያ የሚያስገቡት የጋዝ ምርት መቆሙን ተከትሎ ባጋጠማቸው የኃይል…

ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ታጠናክራለች-አምባሳደር ነቢል ማህዲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ይበልጥ እንደምታጠናክር  በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ገለጹ። አምባሳደሩ 11ኛውን የደቡብ ሱዳን የነጻነት ቀን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አምባሳደሩ…

በሐምሌ ወር የመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት ከፍተኛ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐምሌ ወር የመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት ከፍተኛ ጎርፍ ስለሚኖር በተዳፋትና ገደላማ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳስቧል፡፡ የኢንስቲትዩቱ መግለጫ እንዳመላከተው÷ በሐምሌ ወር…

የኢትዮጵያና ሱዳን መሪዎች ያደረጉት ውይይት ችግሮችን በምክክር በመፍታት የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሱዳን መሪዎች ያደረጉት ውይይት ችግሮችን በምክክር በመፍታት የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ይበልጥ ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

አብዱል ፈታ አል ቡርሃን የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት የሲቪል አባላትን ከስራ አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር ሌተናል ጄኔራል አብዱል ፈታ አልቡርሃን የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት የሲቪል አባላትን ከስራ ማሰናበታቸው ተገለፀ፡፡ ምክር ቤቱ በቴሌግራም ገፁ እንዳስታወቀው ሊቀ መንበሩ አምስት የሉዓላዊ ምክር…