የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (ስማርት ሲቲ) ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የከተማው ከፍተኛ የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው Shambel Mihret Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴን እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች በክላስተር የለማ የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሩ የልማት እንቅስቃሴን ከጎበኙ በኋላ በስራ ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና ሊሰሩ በሚገቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር ኩራት በሀገር ምርት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ እንደሚገኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅምና ፍላጎት መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች-አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ Melaku Gedif Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅም መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። በተለያዩ የዓለም ሀገራት ኢትዮጵያን የሚወክሉ አምባሳደሮች ከምንም በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱት ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው Melaku Gedif Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የታክስ ማጭበርበርና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገዙ እንደገለጹት÷ የታክስ ሕጉ ማንኛውም ነጋዴ ወይም…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች ነዳጅ የሚያከፋፍሉ 14 ኩባንያዎች በቀጥታ ከጅቡቲ ነዳጅ እንዲጭኑ ተፈቀደ ዮሐንስ ደርበው Dec 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ግጭት በነበረባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች ነዳጅ የሚያከፋፍሉ 14 ኩባንያዎች በቀጥታ ከጅቡቲ ነዳጅ እንዲጭኑ መፍቀዱን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የነዳጅ አቅርቦት፣ ሎጅስቲክስና ክትትል ዳይሬክተር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ዮሐንስ ደርበው Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1 ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ በሦስት ዙር በተከናወነ በረራ ከተመላሱ ወገኖች መካከል ስምንቱ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች መሆናቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመሬት ወረራ ፈጽመዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ተደራራቢ ክስ ተመስርቶ ክርክር እየተካሔደ ነው Alemayehu Geremew Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ሕግ ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀትና በመመሳጠር በአርሶ አደርነት ስም የመሬት ወረራ ፈጽመዋል ባላቸው ዘጠኝ ግለሰቦች ላይ በከባድ የሙስና ወንጀል 4 ተደራራቢ ክሶችን መስርቶ ክርክሩን እያካሔደ ነው፡፡ ሦስት የቦሌ ክፍለ ከተማ መሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና እስካሁን ከ31 በላይ በሆኑ ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ዳግም ጀምሯል Alemayehu Geremew Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴሌኮም አገልግሎት ተቋርጦባቸው ከነበሩ አካባቢዎች መካከል እስካሁን ከ31 በላይ በሚሆኑ ከተሞች አገልግሎቱ ዳግም መጀመሩን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሰረት፡- 👉 በዛሬው ዕለት መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ኪሓ እና አባላ የቴሌኮም አገልግሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል ተልኳል ዮሐንስ ደርበው Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍና 1 ሺህ 400 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት ለትግራይ ክልል መቅረቡ ተገለጸ፡፡ የሰላም ሚኒስትርና የሰሜን ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ማስተባበሪያ ኃላፊ ብናልፍ…