Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (ስማርት ሲቲ) ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የከተማው ከፍተኛ የስራ…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴን እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች በክላስተር የለማ የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሩ የልማት እንቅስቃሴን ከጎበኙ በኋላ በስራ ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና ሊሰሩ በሚገቡ…

የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር ኩራት በሀገር ምርት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ እንደሚገኝ…

ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅምና ፍላጎት መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች-አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ብሄራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ጥቅም መከበር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። በተለያዩ የዓለም ሀገራት ኢትዮጵያን የሚወክሉ አምባሳደሮች ከምንም በላይ…

ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱት ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደረሰኝ ሳይዙ ሸቀጦችን ጭነው በሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በሚኒስቴሩ የታክስ ማጭበርበርና ምርመራ ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገዙ እንደገለጹት÷ የታክስ ሕጉ ማንኛውም ነጋዴ ወይም…

በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች ነዳጅ የሚያከፋፍሉ 14 ኩባንያዎች በቀጥታ ከጅቡቲ ነዳጅ እንዲጭኑ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ግጭት በነበረባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች ነዳጅ የሚያከፋፍሉ 14 ኩባንያዎች በቀጥታ ከጅቡቲ ነዳጅ እንዲጭኑ መፍቀዱን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የነዳጅ አቅርቦት፣ ሎጅስቲክስና ክትትል ዳይሬክተር አቶ…

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1 ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ በሦስት ዙር በተከናወነ በረራ ከተመላሱ ወገኖች መካከል ስምንቱ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች መሆናቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…

የመሬት ወረራ ፈጽመዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ተደራራቢ ክስ ተመስርቶ ክርክር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ሕግ ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀትና በመመሳጠር በአርሶ አደርነት ስም የመሬት ወረራ ፈጽመዋል ባላቸው ዘጠኝ ግለሰቦች ላይ በከባድ የሙስና ወንጀል 4 ተደራራቢ ክሶችን መስርቶ ክርክሩን እያካሔደ ነው፡፡ ሦስት የቦሌ ክፍለ ከተማ መሬት…

እስካሁን ከ31 በላይ በሆኑ ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ዳግም ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴሌኮም አገልግሎት ተቋርጦባቸው ከነበሩ አካባቢዎች መካከል እስካሁን ከ31 በላይ በሚሆኑ ከተሞች አገልግሎቱ ዳግም መጀመሩን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሰረት፡- 👉 በዛሬው ዕለት መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ኪሓ እና አባላ የቴሌኮም አገልግሎት…

የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ከ106 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የምግብ ድጋፍና 1 ሺህ 400 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት ለትግራይ ክልል መቅረቡ ተገለጸ፡፡ የሰላም ሚኒስትርና የሰሜን ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ማስተባበሪያ ኃላፊ ብናልፍ…