Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በሀላባ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሀላባ ዞን ከ 94 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው፡፡ ከተመረቁ የልማት ፕሮጀክቶች መካከል አራት የጤና ተቋማትን ጨምሮ የአስተዳደር…

በተለያዩ ክልሎች ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው፡፡ የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት እንደገለጹት÷ በክልሉ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጄክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጄክቶች ተመረቁ፡፡   በቡራዩ ከተማ በ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ከተገነቡ 105 ፕሮጄክቶች ውስጥ 75 ፕሮጄክቶች…

የሶማሌ ክልል የ2014 ዓ.ም የመንግሥት ሴክተር መሥሪያ ቤቶችን የስራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት በ2014 ዓ.ም የመንግሥት ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ግምገማው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የመከላከያ ሪፎርም ሰራዊቱ ከፓርቲ ታዛዥነት ወጥቶ ህዝባዊና ሀገራዊ ሰራዊት እንዲሆን አድርጓል-ሌ/ል ጄኔራል አሰፋ ቸኮል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሪፎርም ሰራዊቱ ከፓርቲ ታዛዥነት ወጥቶ ህዝባዊና ሀገራዊ አደረጃጀትና አስተሳሰብ እንዲኖረው ማድረጉን በመከላከያ ሰራዊት የ8ኛ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አሰፋ ቸኮል ገለጹ፡፡ በመከላከያ ሰራዊት የ8ኛ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል…

በመዲናዋ የ40/60 እና የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እንደሚያካሂድ አስታወቀ።   ከተማ አስተዳደሩ በነገው ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጋራ…

የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተግባራዊ መሆን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎችን ብቻ ተጠቃሚ የሚያደርገው የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ከዛሬ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መሆን መጀመሩን የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። በመላ ሀገራችን…