Fana: At a Speed of Life!

ቋሚ ኮሚቴው የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤክስፖርት ምርት እድገት ላይ እንዲያተኩር አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቋሚ ኮሚቴው የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤክስፖርት ምርትን በማሳደግ ሀገሪቱ ከዘርፉ ማግኘት ያለባትን ጥቅም እንድታገኝ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ አሳሰበ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢንዱስትሪ ፓርኩ…

የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች ቁጥር እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጾም ወቅት የደም ለጋሾች ቁጥር ስለሚቀንስ በቂ ደም እያገኘ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ደም እና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተያዘው የጾም ወቅት በቂ ደም ከማግኘት አንፃር ውስነነት መኖሩን የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ…

አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና ቻይናን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኮንሶ ዞን 50 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20 ፣2015( ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ የኮንሶ ዞን ወገኖች 50 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ ከመዲናዋ ባለሃብቶች የተሰበሰበ ሲሆን፥ የተለያዩ አልሚ ምግቦችን ያካተተ መሆኑ…

አስቸኳይ የፓስፖርት አገልግሎት ለጊዜው መቋረጡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መሥሪያ ቤት እንዲሁም በ11ዱ የክልል ቅርንጫፍ ፅኅፈት ቤቶች ሲሰጥ የነበረው “አስቸኳይ” የፓስፖርት አገልግሎት ለጊዜው መቋረጡ ተገለጸ፡፡ አገልግሎቱ የተቋረጠው ከአቅም በላይ የባለ ጉዳይ ፍሰት ከመፈጠሩ ጋር…

350 ሺህ ዶላር አሽሽቷል የተባለው ተጠርጣሪ ላይ የ7 ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ወደ ሀገር ይዞ የገባ በማስመሰል 350 ሺህ የአሜሪካ ዶላር አሽሽቷል የተባለው ተጠርጣሪ ላይ የሰባት ቀን ክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። ክስ እንዲመሰረት ለዓቃቤ ሕግ የሰባትቀን ጊዜ የፈቀደው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ መለሰ መኮንን(ዶ/ር) እና የጃፓን ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ተወካይ…

የኦሮሚያ ክልል በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌና የኦሮሚያ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በጅግጅጋ ከተማ የኦሮሚያ ክልል ያስገነባውን "ካህ" የተባለ የሁለተኛ ደረጃ ትምህር ቤት መርቀው ከፈቱ፡፡ የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድ ሙስጠፌ መሃመድ በዚሁ ወቅት÷ትምህርት ቤቱ ከፍተኛ የህዝብ ብዛት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስትን የሠላም አማራጭ ተቀብለው የተመለሱ ዜጎች የልማት እና የኢኮኖሚ…