አየር መንገዱ ከፊታችን አርብ ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን በረራ በቀን ወደ 2 ጊዜ አሳደገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፊታችን አርብ ታኅሣሥ 21 ቀን 2015 ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሁለት ጊዜ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡
በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን…