ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሀ በዓልን አቅመ ደካሞችን በመርዳት እንዲያሳልፍ የእስልምና ሀይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሀ /አረፋ/ በዓልን አቅመ ደካሞችን በማገዝና በመጠየቅ እንዲያሳልፍ የእስልምና ሀይማኖት አባቶች ሀጂ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ እና ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ጥሪ አቀረቡ።
ሀጂ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ እና ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ 1 ሺህ…