Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ከፊታችን አርብ ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን በረራ በቀን ወደ 2 ጊዜ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፊታችን አርብ ታኅሣሥ 21 ቀን 2015 ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሁለት ጊዜ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን…

በመዲናዋ ለገና በዓል መሰረታዊ ሸቀጦችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ ተገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለገና በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡   በኤጀንሲው የግብይትና መሰረተ ልማት ዳይሬክተር…

መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሪጅን መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በጦርነት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት የሰሜን ሪጅን 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና በኢትዮ ቴሌኮም መከናወኑንም አስረድተዋል። በጦርነቱ…

የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡ የሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ናስር መሀመድ እንደገለጹት፥ ዓመታዊው…

በደቡብ ጎንደር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ጦርነት አውዳሚና አጥፊ መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ የገባችው…

መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል – በሽረ ከተማ የሕዝብ መድረክ ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኀን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ አተኩረው እንዲሰሩ በሽረ ከተማ በተካሔደው የሕዝብ መድረክ ላይ የተሳተፉ ነዋሪዎቸ ገለጹ፡፡ የመድረኩ ተሳታፊዎች÷ የተፈናቀሉት እንዲመለሱ፣ የሰብዓዊ ድጋፉ እንዲጠናከር፣ መገናኛ…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ 1ኛ መደበኛ ጉባዔ ከታኅሣሥ 21 ጀምሮ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አንደኛ መደበኛ ጉባዔውን ከታኅሣሥ 21 እስከ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ያካሂዳል፡፡ ለአምስት ቀናት የሚቆየው ጉባዔው “ለኢትዮጵያና አፍሪካዊ ብልጽግና የሚተጋ ወጣት” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚካሔደው፡፡…

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችና የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረኮች በአዲስ አበባ እየተካሄዱ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ የዩኒቨርሲቲ…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ መቀሌ ዳግም በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ከአዲስ አበባ መቀሌ ዳግም መደበኛ በረራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡   ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ተቋርጦ የነበረው የአየር ትራንስፖርት ዛሬ ቀን 6 ሰዓት ላይ በይፋ መጀመሩን የአየር መንገዱ የኮሙኒኬሽን ባለሙያ…

በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከበሩ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከከበሩ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ክብረ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ ከታኅሣሥ ጀምሮ የሚከናወኑ የተለያዩ…