Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ 1ኛ መደበኛ ጉባዔ ከታኅሣሥ 21 ጀምሮ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አንደኛ መደበኛ ጉባዔውን ከታኅሣሥ 21 እስከ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ያካሂዳል፡፡ ለአምስት ቀናት የሚቆየው ጉባዔው “ለኢትዮጵያና አፍሪካዊ ብልጽግና የሚተጋ ወጣት” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚካሔደው፡፡…

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችና የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም የግል ከፍተኛ ተቋማት ምሁራን የውይይት መድረኮች በአዲስ አበባ እየተካሄዱ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ የዩኒቨርሲቲ…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ መቀሌ ዳግም በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ከአዲስ አበባ መቀሌ ዳግም መደበኛ በረራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡   ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ተቋርጦ የነበረው የአየር ትራንስፖርት ዛሬ ቀን 6 ሰዓት ላይ በይፋ መጀመሩን የአየር መንገዱ የኮሙኒኬሽን ባለሙያ…

በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከበሩ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከከበሩ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ክብረ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ ከታኅሣሥ ጀምሮ የሚከናወኑ የተለያዩ…

ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ ጣሪያ ለቆረጡ ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ አገደች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ ጣሪያቸውን ለቆረጡ ምዕራባውያን ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ የሚያግድ ውሳኔ አሳለፈች፡፡ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የነዳጅ ዋጋ ጣሪያ ለቆረጡ ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ የሚያግደው የውሳኔ አዋጅ ላይ ፈርመዋል። ፕሬዚዳንቱ…

በገናና ጥምቀት በዓላት ላይ የምርት እጥረት እንዳይፈጠር ቁጥጥር የሚያደርግ ግብረ ኃይል ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገናና ጥምቀት በዓላት ላይ የምርት እጥረት እንዳይፈጠር ቁጥጥርና ክትትል የሚያደርግ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዳነ ሱሌ እንደገለጹት÷ የምርት…

በትግራይ ክልል ባለፉት ሁለት ወራት የሰላም መሻሻል የታየበትና የመሰረተ ልማት መልሶ መገንባት ስራ የተከናወነበት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት የነበረው ሁኔታ የሰላም መሻሻል የታየበትና የመሰረተ ልማት መልሶ መገንባት ስራ የተከናወነበት ነው ሲሉ በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን የመንግስት ስራዎች አስተባባሪ ኤልያስ ሽኩር ገለጹ፡፡ በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን የፌደራል…

ሞሮኮ በቻን ውድድር ለመሳተፍ ቅድመ ሁኔታ አስቀመጠች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞሮኮ ብሄራዊ ቡድን የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ብቻ በሚሳተፉበት የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ለመሳተፍ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል። ብሄራዊ ቡድኑ ከሞሮኮ አልጄሪያ የቀጥታ በረራ ካልተፈቀደለት በአልጀሪያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የቻን ውድድር ሊሳተፍ…

ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በቁልቢ እና በሐዋሳ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአመት ሁለት ጊዜ በታኅሣሥ እና በሐምሌ 19 በድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ዘንድሮም በታላቅ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት እተከበረ ነው፡፡ በቁልቢ በመከበር ላይ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…

ከ57 ሺህ 295 በላይ ሜትሪክ ቶን ኤን.ፒ.ኤስ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ተራገፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገባው የአፈር ማዳበሪያ የመጀመሪያውን ከ57 ሺህ 295 ሜትሪክ ቶን ኤን. ፒ.ኤስ ማዳበሪያ ጅቡቲ ተራግፏል፡፡ ከሞሮኮ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች የመጀመሪያዋ መርከብ ትናንት ጅቡቲ ማራገፏን…