በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብ መገንባት የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቀዳሚ ተልዕኮ ነው – አቶ አድማሱ ዳምጠው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብ መገንባት የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቀዳሚ ተልዕኮ ነው ሲሉ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ አድማሱ ዳምጠው ተናገሩ፡፡
የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የቅዳሜ ልዩ 120 ደቂቃ የሬዲዮ ዜና ፕሮግራም በዛሬው እለት በይፋ…