Fana: At a Speed of Life!

ክሮሽያ በአለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

በአዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ ክሮሽያ ሞሮኮን 2 ለ 1 በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ላይ የተደረገ ሲሆን÷በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሞሮኮ ከክሮሽያ ጋር ያደረገችው ጨዋታ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ 3ኛ ሆኖ…

በኦሮሚያ ክልል ከ700 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ለመሸፈን ከታቀደው 1 ሚሊየን ሄክታር እስካሁን 700 ሺህ ሄክታር በዘር መሸፈን መቻሉን ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ…

በኦሮሚያ ክልል ከ700 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ለመሸፈን ከታቀደው 1 ሚሊየን ሄክታር እስካሁን 700 ሺህ ሄክታር በዘር መሸፈን መቻሉን ተገለፀ ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቤቶች ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች ከተውጣጡ ርዕሰ መምህራን፣ ም/ ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስአበባ ከመንግስት ትምህርት…

በእንጨት ሳጥን የጦር መሳሪያ ደብቆ ሲያዘዋውር የተገኘ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንጨት ሳጥን የጦር መሳሪያ ደብቆ ሲያዘዋውር የተገኘ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። ግለሰቡ በቁጥጥር ስር የዋለው ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ ትልቁ የሃገር አቋራጭ መናኸሪያ ውስጥ…

የመቀሌ ሕዝብ ደኅንነት ሊጠበቅ ይገባዋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ሕዝብ ደኅንነት ሊጠበቅ ይገባዋል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ መንግስት ኮሙኒኬሽን የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል፡- የመቀሌ ሕዝብ ደኅንነት ሊጠበቅ ይገባዋል የኢትዮጵያ መንግሥት ለሕዝብ እና ለሀገር ሰላም ሲባል…

ፀሃይ ባንክ ካፒታሉን ወደ 5 ቢሊየን ብር ማሳደጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፀሃይ ባንክ ስራ በጀመረ በአራት ወራት ውስጥ ካፒታሉን ወደ 5 ቢሊየን ብር ማሳደጉን ገልጿል። ፀሃይ ባንክ አገልግሎቱን ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር በባንክ ኢንዱስትሪው ውስጥ ብርቱ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቀጠል የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝም…

ሲዳማ ባንክ የተሟላ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ቁመና ላይ እገኛለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ ባንክ አክሲዮን ማህበር የተሟላ የባንክ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስታወቀ፡፡ ባንኩ የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ 8ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔውን በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የበጋ የመስኖ ስንዴ ልማት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የበጋ የመስኖ ስንዴ ልማት መጀመሩን የክልሉ ግብርና ጽኅፈት ቤት አስታወቀ። በበጋው የመስኖ ልማት “ቀቀባ” እና “ኪንግ በርድ” የተሰኙ የተሻሻሉ የስንዴ ዝርያዎችን ለመዝራት ዝግጅት መጠናቀቁም ተጠቁሟል፡፡…

የሶማሌ ክልል ዲጎዲያ ጎሳ መሪ ወበር አብዲሌ ወበር አብዲ የኬንያን የሰላም የክብር ሽልማት ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ዲጎዲያ ጎሳ መሪ ወበር አብዲሌ ወበር አብዲ የኬንያን የሰላም የክብር ሽልማት ተቀበሉ። ሽልማቱን የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ወበር አብዲሌ ወበር አብዲ በቀጠናው ሰላም እንዲሰፍን ላበረከቱት አስተዋጽኦ…