የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መንግስት የፕሪቶሪያውን ስምምነት እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የኢትዮጵያ መንግስት ለሰሜኑ ግጭት በዘላቂነት ሰላማዊ አልባት ለመስጠት በፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ የተደረሱትን ስምምነቶች እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…