Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መንግስት የፕሪቶሪያውን ስምምነት እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የኢትዮጵያ መንግስት ለሰሜኑ ግጭት በዘላቂነት ሰላማዊ አልባት ለመስጠት በፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ የተደረሱትን ስምምነቶች እየፈፀመ ያለበትን ቁርጠኝነት አደነቁ።   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቀጣይ ጨዋታዎች በአዳማ ከተማ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ18ኛ ሳምንት ጀምሮ በአዳማ ከተማ እንደሚካሄድ ሊግ ካምፓኒው አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አህጉራዊ ውድድር ምክንያት የተቋረጠው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እስከ 17ኛ ሳምንት ድረስ በድሬዳዋ…

ሰሜን ኮሪያ በሣምንት ውስጥ ሦስተኛዋን ሚሳኤል ተኮሰች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሁን ደግሞ አኅጉር አቋራጭ ባሊስቲክ ሚሳኤል መተኮሷ ተሠማ፡፡ ይህኛውን ጨምሮ በአንድ ሣምንት ጊዜ ውስጥ ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል ስትተኩስ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን አልጀዚራ አስታውሶ ዘግቧል፡፡ ዛሬ ደቡብ ኮሪያ ከባላንጣዋ የተወነጨፈባት…

አሜሪካ የሰላም ስምምነቱ ሙሉ ተግባራዊነትን ተከትሎ ኢትዮጵያን ወደ አጎዋ ለመመለስ ቁርጠኛ መሆኗን አንቶኑ ብሊንከን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ሙሉ ተግባራዊነት ተከትሎ ኢትዮጵያን ወደ አጎዋ እድል ተጠቃሚነት ለመመለስ ቁርጠኛ መሆኗን በአዲስ አበባ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ተናገሩ፡፡   አንቶኒ…

አንቶኒ ብሊንከን ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ተወያይተዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት የተደረገው ውይይታቸው፥ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል…

የኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች ለመዲናዋ ነዎሪዎች የግብርና ምርቶችን ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች ለአዲስ አበባ ከተማ ነዎሪዎች የግብርና ምርቶችን ማቅረብ ጀምረዋል፡፡ የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ ከመጋቢት 7 ቀን ጀምሮ ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች በኦሮሚያ ነጋዴዎችና ዩኒየኖች የግብርና ምርቶች ለገበያ ትስስር ቀርቧል።…

በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ያስፈልጋል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በድርቅ የተጎዱ ዜጎችን የሰብዓዊ ምላሽ ለመስጠት ከ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) አስታውቋል፡፡ ቢሮው በኢትዮጵያ ያለውን የድርቅ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው…

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከጃፓን እና ስዊድን አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ÷ በኢትዮጵያ ለጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ በብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽኑ ስለ ተቋቋመበት ዓላማ፣…

አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ቆይታቸውን አጠናቀዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ…