Fana: At a Speed of Life!

የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በየቀኑ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የበሽታ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እና ጤናማ ህይወት ለመምራት ከሚያስችሉ ቀላል መንገዶች አንዱ ነው፡፡ መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ እንደ ደም ግፊት ፣ በጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ)፣…

1 ሺህ 14 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ አረቢያ በችግር ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 14 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 924ቱ ወንዶች፣ 63ቱ ሴቶች እንዲሁም 27  ተመላሾች ህፃናትና እድሜያቸው…

በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ…

ተመድ የልማት መርሐግብር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት መርሐግብር ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ አጠቃላይ የኢትዮጵያን አሁናዊ የኢኮኖሚና ሁሉን አቀፍ የልማት ስኬቶችና ተግዳሮቶች አብራርተዋል።…

በሕዳር ወር ከ32 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፈው ሕዳር ወር ከ32 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ ሕዳር ወር 30 ቢሊየን 20 ሚሊየን 180 ሺህ ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ÷ 32 ቢሊየን 785 ሚሊየን 760 ሺህ ብር…

ኮሚሽኑ በ1 ሺህ 300 ወረዳዎች የምክክር ተሳታፊዎች ልየታ ሊያካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ1 ሺህ 300 ወረዳዎች የምክክር ተሳታፊዎች ልየታና ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር የኮሚሽኑ አመራሮች ገለጹ።   የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ወይዘሮ ኂሩት ገብረሥላሴና ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው÷…

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ የስኳር ምርት አቅርቦት እጥረት እንዳጋጠመው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአቅርቦት አኳያ በከተማዋ የስኳር ምርት አቅርቦት ችግር ማጋጠሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ መስፍን አሰፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ለከተማው የተመደበው ኮታ 120 ሺህ…

በአዲስ አበባ የመስተንግዶ ሰራተኞች ከሀገር ባህል የወጣ አለባበስ እንዲለብሱ በሚያስገድዱ ሆቴሎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስተንግዶ ስነ-ምግባር እና ከሀገር ባህል የወጣ አለባበስ ሰራተኞቻቸው እንዲለብሱ በሚያደርጉና በሚያስገድዱ ሆቴሎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ዶክተር ሂሩት ካሳው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንትዕድሎች ዙሪያ ከአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከዩናይትድ ስቴትስ ኢንቨስተሮች ጋር ባልተነኩ…

ፖርቹጋል አሰልጣኝ ፈርናንዶ ሳንቶስን ከሃላፊነት አነሳች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋል አሰልጣኝ ፈርናንዶ ሳንቶስን ከአሰልጣኝነት አሰናብታለች። የ68 አመቱ አሰልጣኝ ፖርቹጋል በዓለም ዋንጫው በሞሮኮ 1ለ 0 ተሸንፋ ከሩብ ፍፃሜ መሰናበቷን ተከትሎ ነው ከሃላፊነት የተነሱት። የፖርቹጋል እግር ኳስ ማህበር ፈርናንዶ ሳንቶስ…