Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት በጋዝ መሸጫ ዋጋ ጣሪያ ላይ መስማማት አልቻሉም

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኃይል አቅርቦት ላይ ሊወያይ በድጋሚ የተሰበሰበው የአውሮፓ ኅብረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት አሁንም የጋዝ መሸጫ ዋጋ ጣሪያውን መቁረጥ አልቻለም ተባለ፡፡ ባለፈው ሳምንት የአውሮፓ ኅብረት የጋዝ አቅርቦት መሸጫ ዋጋውን በሜጋዋት ከ275 ዩሮ ወደ…

ሊዮኔል ሜሲ የፍጻሜው ጨዋታ የመጨረሻ የዓለም ዋንጫ ጨዋታው መሆኑን ተናገረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ እሁድ የሚደረገው የፍሜው ጨዋታ የመጨረሻ የዓአለም ዋንጫ ጨዋታው መሆኑን ተናገረ። የቀድሞው የባርሴሎና ኮከብ ለሀገሩ አርጀንቲና 171 ጊዜ የተሰለፈ ሲሆን፥ 96 ጎሎችን አስቆጥሯል። በዓለም ዋንጫው 11ኛ ጎሉን…

ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል በተባለው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከ4 ሚሊየን 515 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርጓል በተባለው ሳሙኤል እጓላ ላይ ክስ መመስረቱን ፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ክሱ የቀረበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል ለማቅረብ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ በተቋሙ የኮርፖሬት ፕላኒንግ ሥራ አስፈፃሚ አቶ አንዱዓለም ሲዓ እንደገለጹት÷ መንግሥት በኤሌክትሪክ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ…

በኪንሻሳ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት ከ120 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ኪንሻሳ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት ከ120 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ በርካቶች መቁሰላቸው ተገልጿል። በአደጋው በኪንሻሳ ብቻ 24 መንደሮች ተጎድተዋል። በጎርፉ ሳቢያ…

ባንኩ ከ11 ሺህ በላይ ሰራተኞችን በመቅጠር ሒደት ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ11 ሺህ በላይ ሰራተኞችን በመቅጠር ሒደት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡   የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፈተናውን ሒደት አስመልከቶ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በዛሬው ዕለት የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።…

በጥናት የተመሠረተ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ እያካሄድኩ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ ላይ የሚሠራው ሥራ የሕዝብን ችግር የሚፈታ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ኃይለማሪያም ከፍያለው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷ ዘንድሮ የሚካሄደው የተፈጥሮ…

ምሁራን፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ የሲቪክ ተቋማትና ሌሎችም የበኩላቸውን ቢወጡ ሙስናን በከፍተኛ ደረጃ መቀነስ እንደሚቻል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስና እንደ ሀገር ማህበራዊ ቀውስ እየፈጠረ የመጣ በመሆኑ ቆራጥ እርምጃዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ የማህበራዊ ሳይኮሎጂ መምህር ዶክተር አበባው ምናየህ ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይኮሎጂ መምህር ዶክተር አበባው ምናየህ…

በአዲስ አበባ ሙሉ በሙሉ ከምድር በታች እየተገነባ የሚገኘው የትራፊክ ማኔጅመንት ህንፃ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን ስማርት ሲቲ በማድረግ በኩል አይነተኛ ሚና ያለው ዘመናዊ ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ፕሮጀክቱ መሰረታዊ የትራንስፖርት እንቅስቃሴን የሚያሳልጥ እና የትራፊክ ፍሰት ስርዓቱን…

3ኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላምና ደኅንነት ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላም እና ደኅንነት ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ መርሐ-ግብሩ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ በአፍሪካ በከፍተኛ የስራ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ እንዲሁም በሰላም ግንባታ ሂደት ተጽዕኖ ፈጣሪ…