Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ…

ከንቲባ አዳነች በቦነስ አይረስ የአፍሪካ ሀገራት ከንቲባዎች ባደረጉት መድረክ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ ከተማ እየተካሄደ ባለው የሲ40 የአለም ከንቲባዎች ፎረም ጎን ለጎን የአፍሪካ ሀገራት ከንቲባዎች መድረክ ተካሂዷል። በፎረሙ እየተሳተፉ ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ መድረክ…

የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ሳይስማሙ መቅረታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸው ተገልጿል፡፡ በአንጻሩ አባል ሀገራቱ ለኃይል ቀውሱ የጋራ መፍትሄዎችን ለመፈለግ ፈቃደኞች መሆናቸው ነው የተመላከተው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ፕሬዚዳንት…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 25 ኢትዮጵያውያን በማላዊ “ሞተው ተገኝተዋል” በሚል የተሰራጨውን ዘገባ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 25 ኢትዮጵያውያን በማላዊ "ሞተው ተገኝተዋል" በሚል የተሰራጨውን ዘገባ ከማላዊ መንግሥት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ምዚምባ በሚባለው የማላዊ ሰሜናዊ ግዛት በሚገኝ ጥብቅ ደን ውስጥ በተገኘ የጅምላ መቃብር…

በ150 ሚሊየን ዶላር የማስፋፊያ ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የሞጆ ደረቅ ወደብ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ መመሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ደረቅ ወደብ የሎጀስቲክ አገልግሎት ማዕከል የማስፋፊያ ፕሮጀክት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በከፍተኛ ፍጥነት እንዲከናወን የሥራ መመሪያ ተሰጠ፡፡ የፕሮጀክቱ የሥራ ኃላፊዎች የግንባታ ሂደቱን በተመለከተ ለትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ…

በኦሮሚያ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሲዳማ እና ሐረሪ ክልሎች የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሲዳማ እና ሐረሪ ክልሎች እንዲሁም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ ነገ ይካሄዳል፡፡ በኦሮሚያ እና ጋምቤላ ክልሎች ነገ የዓለም አቀፉን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት እና…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለት ዙር ሲሰጥ የነበረው የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሁለት ዙር ሲሰጥ በነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ…

አቶ አወል አርባ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በአፋር ክልል ስላለው ወቅታዊ የሰብዓዊ ሁኔታ እና ማህበራዊ አገልግሎት ዙሪያ መክረዋል፡፡…

በሱዳን በተፈጠረ የጎሳ ግጭት 150 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምስራቅ ሱዳን በተፈጠረ የጎሳ ግጭት በሁለት ቀናት ውስጥ በትንሹ 150 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ትናንት እና ከትናንት በስቲያ በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ውስጥ በተፈጠረው የጎሳ ግጭት ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ በርካታ…

ኢራን በእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ደግፈዋል ባለቻቸው የእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሽብርተኝነትን እና አሸባሪ ቡድኖችን በመደገፍ፣ በማነሳሳት፣ ጥቃትን እና ጥላቻን በመቀስቀስ እና በሰብአዊ መብት ጥሰት…