Fana: At a Speed of Life!

የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል -ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ብሄርን፣ ሃይማኖትን፣ ወሰንንና ሌሎች…

ለምርመራ ወደ ውጪ የሚላኩ ናሙናዎችን የሚያስቀር የላቦራቶሪ ማሽን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምርመራ ወደውጪ የሚላኩ ናሙናዎችን የሚያስቀር የላቦራቶሪ ማሽን በጅማ ዩኒቨርሲቲ የጤና ማዕከል ተተከለ፡፡ በሪቲና ፋርማቲካል አማካይነት የተተከለው ኮባስ 6800 ማሽን በሰዓት 834 ናሙናዎችን የሚቀበል ሲሆን ፥ ወደ ውጪ አገር የሚላኩ…

በኦሮሚያ ክልል ዘጠኝ ከተሞች የቤቶች ዘመናዊ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ነዋሪዎች የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት በተያዘው ዕቅድ መሰረት በኦሮሚያ ክልል ዘጠኝ ከተሞች ዘመናዊ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት እንደሚተገበር ተገለጸ ፡፡ ከቤቶች መረጃ አያያዝና አስተዳደር ጋር በተያያዘ የሚስተዋለው…

ቻይና ታይዋንን በኃይል ለመያዝ ከሞከረች አሜሪካ ወታደራዊ ኃይሏን ትጠቀማለች -ፕሬዚዳንት ባይደን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የታይዋን ደሴትን በኃይል ለመያዝ ከሞከረች አሜሪካ በቀጥታ ከቻይና ጋር ግጭት ውስጥ ለመግባት ዝግጁ መሆኗን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስታወቁ፡፡ ጆ ባይደን ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ጋር በቶኪዮ ተገናኝተው በጋራ…

ተምች በጅማ ዞን ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተምች በጅማ ዞን በሸቤ ሰምቦ ወረዳ መከሰቱን የጅማ እፅዋት ክሊኒክ ማዕከል አስታውቋል፡፡ የማዕከሉ ሀላፊ አቶ ቦና ሂርጳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ተምቹ በወረዳው በሚገኙ አራት ቀበሌዎች ተከስቷል። በዚህም…

የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ምክትል አዛዥ በታጣቂዎች መገደላቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ አባል እና ምክትል አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል ሰኢድ ሃዲ በመኖሪያ ቤታቸው መገደላቸው ተዘግቧል፡፡ ኮሎኔል ሰይድ ሆዳይ በኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ምክትል አዛዥ እና የውጭ ኦፕሬሽን ቡድን አባል ሲሆኑ፥ ቴህራን በሚገኘው…

ከአንድ ግብር ከፋይ ላይ 80 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለ የገቢዎች ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ባለሙያ እጅ ከፈንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ ደረሰኝ አቅርበሃል በሚል ምክንያት ከአንድ ግብር ከፋይ ላይ 80 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለ የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የታክስ ኢንተለጀንስ ባለሙያ እጅ ከፈንጅ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ…

በሶማሌ ክልል በድርቅ የተፈናቀሉ ነዋሪዎችን መልሶ ለማቋቋም ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በድርቅ ምክንያት የተፈናቀሉ ነዋሪዎችን መልሶ ለማቋቋም ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር እስቴቨን አውር እና በኢትዮጵያ የተባበሩት…

ለ2014/15 የምርት ዘመን ከ755 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2014/15 የምርት ዘመን ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገባው ከ1 ነጥብ 28 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ከ880 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡…

በሐረርና ጅግጅጋ አካባቢ የተተከሉት ትራንስፎርመሮች በቅርቡ ሥራ ይጀምራሉ – የኤሌክትሪክ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረርና የጅግጅጋ ከተሞችና አካባቢያቸውን ችግር እንዲፈቱ የተተከሉት ፓወር ትራንስፎርመሮች በቅርቡ ሥራ እንደሚጀምሩ የኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በሐረር ቁጥር 3 ማከፋፈያ ጣቢያ ሲከናወን የቆየው የፓወር ትራንስፎርመር ተከላ…