የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል -ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ።
ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ብሄርን፣ ሃይማኖትን፣ ወሰንንና ሌሎች…