Fana: At a Speed of Life!

የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ለኢትዮጵያ እቆማለሁ ድምጼን አሰማለሁ'' በሚል መሪ ቃል የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ህዝባዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄድ ነው። ህዝባዊ ሰልፉን የሙያ ማህበራት፣ የሲቪክ ማህበራት እና የፖለቲካ…

79 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር 79 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርጓል፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 36ቱ ከየመን ወደ ጅቡቲ የገቡ ሲሆን÷ ቀሪዎቹ ደግሞ…

ሰዎችን ሲያግቱ የነበሩ 2 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ12 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ማጠቢያ ንዑስ ወረዳ በተደጋጋሚ ሰዎችን አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ማጠቢያ ንዑስ ወረዳ በተደጋጋሚ ሰዎችን ሲያግቱ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች በ12 ዓመት…

ፈረንሳይ የቅዱስ ላሊበላ አብያተክርስቲያትን ለማደስ የ5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን ለማደስና ለመጠበቅ አገልግሎት የሚውል የ5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ የዛሬው የድጋፍ ስምምነት÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከአራት…

326 የመንግሥት አገልግሎቶች በ “ኦንላይን” እየተሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 326 የመንግሥት አገልግሎቶች በ “ኦንላይን” እየተሰጡ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ክፍያ የሚያስፈልጋቸውን አገልግሎቶች የክፍያ ሥርዓታቸውን ከቴሌ ብር ጋር…

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ፡፡ በአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት በሚገኘው ሹማን አደባባይ እየተካሄደ በሚገኘው ሰልፍ÷ በአውሮፓ አገራት የሚኖሩ…

በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ። ሊዝ ትረስ ከ44 ቀን በፊት የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን መመረጣቸው የሚታወስ ነው። ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ ባደረጉበት ንግግራቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤትን መርቀው ከፈቱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤትን መርቀው ከፈቱ   አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቡራዩ ከተማ የተገነባውን የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤት መርቀው ከፍተዋል።   የተሰጥኦ…

የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዑካቸው ባለፈው ሳምንት ባህር ዳር በተካሄደው የጣና ፎረም ጉባኤ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ተጋጣሚውን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ27ኛው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ብቸኛ ጎል መስፍን ታፈሰ በ20ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በተመሳሳይ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ…