Fana: At a Speed of Life!

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ በትምህርት ላይ እየመጣ ላለው ለውጥ ማሳያ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ በትምህርት ላይ እየመጣ ላለው ለውጥ አንዱ ማሳያ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቅን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅትም አቶ ደመቀ መኮንን የሁለቱን ሀገራት የረጅም ጊዜ ግንኙነት አንስተዋል። በዚህ ወቅትም…

የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ ፈተና ይወስዳሉ ተብለው ከሚጠበቁ 595 ሺህ የማህበራዊ ሣይንስ…

በስልጤ ዞን የ4 አመት ህፃን ልጅ በጅብ ንክሻ ህይወቷ ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የ4 አመት ህፃን ልጅ በጅብ ንክሻ ህይወቷ ማለፉን የደቡብ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ሳንኩራ ወረዳ ልዩ ስሙ ማዞሪያ በተባለው አካባቢ በመንደሩ የምትኖር የ4 ዓመት ህፃን ልጅ ከእኮዮቿ ጋር እየተጫወተች በነበረበት ወቅት…

የቱርክ አስመጪዎች ብረትና ብረት ነክ ዕቃዎችን ለኢትዮጵያ ሊያቀርቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ብረት አስመጪዎች ብረትና ብረት ነክ ዕቃዎችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ መስማማታቸውን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡ አቅርቦቱ የሚከናወነው አሊጋስ፣ ኢዝሚርና እስክንድሪያ ከተሰኙ…

በኢትዮጵያ አጭሯ ሴት ልጅ በሠላም ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ61 ሴንቲ ሜትር ርዝመት በአፍሪካ ድንቃ ድንቅ መዝገብ በኢትዮጵያ አጭሯ ሴት ተብላ የተመዘገበችው ኤሻሌ ወርቁ ሴት ልጅ በሠላም ተገላግላለች። ኤሻሌ ወርቁ በወላይታ ሶዶ ዞን በሚገኘው ክርስቲያን ሆስፒታል ጠዋት 3 ሠዓት ላይ መውለዷን የአፍሪካ…

በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ ተቀባይነት የለውም -የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ ተቀባይነት የለውም ሲል የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዩን አስመልክቶ በስተላለፈው መልዕክት÷ በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ በእውቀት ላይ…

ሩሲያ ከሀገራት እንዳይገቡ የጣለችውን የገቢ የምግብ ምርቶች እገዳ አራዘመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቀደም ሲል ሀገራቸው ላይ ማዕቀብ ከጣሉ ሀገራት የምግብ ምርቶች ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ ያሳለፉትን ክልከላ አራዘሙ። በፈረንጆቹ 2014 ክሬሚያ ሩሲያን ከተቀላቀለች በኋላ ምዕራባውያኑ እውቅና አንሰጥም ማለታቸው እና…

የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩ 100ኛ ዓመት የልደት በዓል ሊከበር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩ ፋውንዴሽን የጀነራሉን 100ኛ ዓመት የልደት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሊያከብር መሆኑን ገለጸ። ፋውንዴሽኑ የበዓል አከባበሩን በማስመልከት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም ፥ የበዓሉ መከበር ዋነኛ…

የቡና ገለባ ከተበላሸ ለውዝ ጋር ቀላቅሎ የምግብ ዘይት ሲያመርት በተገኘ ተቋም ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ቀጨኔ አካባቢ የቡና ገለባ ከሻገተ ለውዝ ጋር በመቀላቀል የምግብ ዘይት ሲያመርት በተገኘ ተቋም ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡…