Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የአብሮነት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከጎንደር ከተማ አስተዳደር እና ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የአብሮነት ውይይት ተካሄደ፡፡ የአብሮነት ውይይቱ ፥ "የሃይማኖቶች አብሮነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ትብብር" በሚል መሪ ሐሳብ ነው በጎንደር…

በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ብቃት ባለው የሰው ኃይል አስተማማኝ ተቋም እየገነባን ነው- ሌ/ ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ብቃት ባለው የሰው ኃይል እየተደራጀ ያለ ጠንካራና አስተማማኝ ተቋም መሆኑን የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል በደረጃ-7 የሙያ…

የአማራ ክልል የቱሪዝም ዘርፍን ማነቃቃት ዓላማ ያደረገ “ድንቅ ምድር የዕውቅናና ሽልማት ሥነ ስርዓት” የፊታችን እሁድ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ጥር 7 ቀን 2015 ዓ.ም “ድንቅ ምድር የዕውቅናና ሽልማትሥነ ስርዓት” እና “የወይዘሪት ቱሪዝም አማራ የቁንጅና ውድድር” በጎንደር ይካሔዳሉ፡፡ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አበበ እምቢአለ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ለወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ የተደረገው በሂውማን ብሪጅ ግብረሰናይ ድርጅት አማካኝነት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን ውድድር አልጄሪያ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቻን ውድድር አስተናጋጅ በሆነችው አልጄርያ በሰላም ገብቷል፡፡   ብሄራዊ ቡድኑ አልጀርስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በአልጀርያ ባህላዊ ሙዚቃ የታጀበ አቀባበል ተደርጎለታል።   ዋልያዎቹ በቻን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ጋር በተያያዘ  ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው በ2ኛ አመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ከብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ጋር በተያያዘ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ካቢኔውም በመደበኛው ስብሰባ የብዝሃ የቋንቋ ስርዓተ ትምህርትን አስመልክቶ የኮተቤ ትምህርት ዩንቨርሲቲ…

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ በሦስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኞችን የመመለስ ተግባር 1 ሺህ 27 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…

በቀጣዮች 10 ቀናት በተወሰኑ ሥፍራዎች አነስተኛ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አሥር ቀናት ሰሜን ምሥራቅ፣ ምዕራብና ደቡብ ምዕራብ በጥቂት ሥፍራዎች ላይ አነስተኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የዓየር ሁኔታ ትንበያ መረጃዎች አመላከቱ፡፡ በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የዓየር ጠባይ…

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል እና የኮማንዶና አየር ወለድ ኃይል ተልዕኳቸውን በውጤት ፈጽመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅልውና ማስከበር ዘመቻዎች የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል እና የኮማንዶና አየር ወለድ ኃይል የተሰጣቸውን ተልዕኮ ከሌሎች የሠራዊት ክፍሎች ጋር በመናበብ በውጤት መፈፀማቸውን ሜጄር ጄኔራል አብድሮ ከድር ተናገሩ፡፡ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ለኮማንዶና አየር…

የቻይና አፍሪካ ትብብር በእኩልነትና የጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ የተመሰረተ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ው ፔንግን ተክተው የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ከአንድ ወር ቢፊት የተሾሙት ችን ጋንግ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ የመጀመሪያቸውን የአፍሪካ ጉብኝት እያካሄዱ ሲሆን ኢትዮጵያን የመጀመሪያ መዳረሻቸው አድርገዋል። በትናንትናው እለት አዲስ አበባ…