Fana: At a Speed of Life!

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማስቀጠል አንዳችን ላንዳችን ደጀን መሆን ይገባናል- አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆየውን የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማስቀጠል አንዳችን ላንዳችን ደጀን መሆን ይገባናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ አቶ…

የኢትዮጵያ መንግስት ለችግሮች እልባት ለመስጠት እየተጓዘበት ያለው መንገድ አበረታች መሆኑን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛን ዶክተር አኔት ዌበርን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም…

ቆቃ በደለል ምክንያት የሚጠበቅበትን የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ አይደለም

አዲ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆቃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የሚያመነጨው የኤሌክትሪክ ኃይል በደለል ምክንያት መቀነሱን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውኃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አከባቢ እና አከባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያረጋገጠው…

የዓለም ባንክ ለጥናት ዲዛይንና ለመስኖ መዋቅር ድጋፍ እንዲያደርግ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለጥናት ዲዛይን ለግንባታ እና ለመስኖ መዋቅር አስተዳደር ድጋፍ እንዲያደርግ የመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሯ በዓለም ባንክ የአፍሪካ ግሎባል ውኃ ትግበራ ኃላፊ ሶማ ጎህሽ ሞውሊክ…

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን 10 ሺህ የሚጠጉ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 ሺህ የሚጠጉ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ማስረከቡን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በርክክብ ስነሥርዓቱ ላይ የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ፍስሃ ይታገሱ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣…

የሶማሌ እና አፋር ክልሎች አልፎ አልፎ በሚከሰቱ ችግሮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔ አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ እና አፋር ክልሎች በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል አልፎ አልፎ በሚከሰቱ ችግሮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔ አሳለፉ፡፡ ውይይቱ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ የሶማሌ እና…

በሶማሊያ በሚንቀሳቀሰው አልሸባብ የሽብር ተልዕኮ የተሰጣቸው ስድስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ በሚንቀሳቀሰው አልሸባብ የሽብር ቡድን ሰልጥነው በኢትዮጵያ የጥፋት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው ወደ ስምሪት ሊገቡ የነበሩ ስድስት ተጠርጣሪ ግለሰቦች በአዲስ አበባ ከተማ እና በኦሮሚያ ክልል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሔራዊ መረጃና…

በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ወታደራዊ መንግስቱን በመቃወም ሰልፍ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሺህዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ሀገሪቱን እያስተዳደረ ያለውን ወታደራዊ መንግስት በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል፡፡ በትናንትናው እለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሀገሪቱ ወታደራዊ አገዛዝ እና በፖለቲካ ተቀናቃኞች…

ሕዝባችን ዳግም ለወያኔ ወረራ እና ጥቃት እንዳይዳረግ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደወትሮው ሁሉ የፀጥታ መዋቅሩ እና ደጀኑ ሕዝብ የራሱን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ ይሁን…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝባችን ዳግም ለወያኔ ወረራ ለጥቃት እንዳይዳረግ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደወትሮው ሁሉ የፀጥታ መዋቅሩ እና ደጀኑ ሕዝብ የራሱን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ እንዲሆን የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡…

የድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደር በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደር በግንባታ ላይ ያሉ አዳዲስ እና ነባር ፕሮጀክቶች 2014 ዓ.ም ከመጠናቀቁ በፊት እንዲጠናቀቁ አሳሰበ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ “በአስተዳደራችን…