የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ በኃላፊነት መስራት ይገባል- አቶ ጃንጥራር አባይ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ በሙሉ ኃላፊነት እንዲሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ አሳስበዋል፡፡
አቶ ጃንጥራር የአቃቂ ቅሊቲ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ የጎበኙ ሲሆን፥…