Fana: At a Speed of Life!

የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ  በኃላፊነት መስራት ይገባል- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ በሙሉ ኃላፊነት እንዲሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ አሳስበዋል፡፡ አቶ ጃንጥራር የአቃቂ ቅሊቲ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ  የጎበኙ ሲሆን፥…

የኢትዮጵያና ጅቡቲ የመረጃ ተቋማት በድንበር አካባቢ የጸጥታና ደኅንነት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ )የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት እና የጅቡቲ የመረጃ ተቋም በድንበር አካባቢ የጸጥታና ደኅንነት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፥…

ከ290 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ290 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተካሄደ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ካሜሮናዊ ዜግነት ያለው ነው ተብሏል፡፡ ተጠርጣሪው የውሸት ምክንያት…

ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ በኢትዮጵያ የሚተገበር የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ በኢትዮጵያ የሚተገበር የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ። በኢትዮጵያ የግሎባል ኢነርጂ አልያንስ ለሰዎችና ፕላኔት፥ የመጀመሪያ የሆነውን ይህን ተደራሽ ታዳሽ ሀይል ለግብርና ስራዎች ፕሮጀክት አስጀምሯል።…

የሀገር ባለውለታ ለሆኑ አረጋውያን ተገቢውን ትኩረት መስጠት ይገባል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ባለውለታ ለሆኑ አረጋውያን ተገቢውን ትኩረት፣ ክብር፣ ድጋፍና እንክብካቤ መስጠት ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ  ተናገሩ፡፡ የዘንድሮው የአረጋውያን ቀን “የአረጋውያን ኢትዮጵያዊነት አሻራ ለትውልድ አደራ” በሚል መሪ ቃል…

ወጣቶች በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል አለባቸው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ዲፕሎማሲ ወጣቶቿ በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን በጎ…

አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተርና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን፣ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የዩኔስኮ ተወካይ ዶ/ር ሪታ ቢሶናውት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ ከተባበሩት መንግሥታት…

በምዕራብ አርማጭሆ 134 ኩንታል አደገኛ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ 134 ኩንታል አደገኛ ዕፅ መያዙን ፖሊስ ገለጸ፡፡ የምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ፖሊስ ምርመራ ክፍል ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር እንዳልካቸው ተሰማ እንደገለፁት፥ ዕፁ የተያዘው በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ ቦታዎች…

በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚሰማሩ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ አልፈው በአፍሪካ ገበያ ውጤታማ መሆን ይችላሉ – ገርድ ሙለር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚሰማሩ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ አልፈው በአፍሪካም ገበያ ውጤታማ መሆን ይችላሉ ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ገርድ ሙለር ተናገሩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል…

በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ ቆንጋ ቀበሌ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ አስተባባሪ ምክትል ኮማንደር ከበደ ብርሃነ እንዳስታወቁት÷አደጋው የተከሰተው ከሞያሌ ወደ ዲላ…