Fana: At a Speed of Life!

የእድሜ እኩሌታ ቀውስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የእድሜ እኩሌታ ቀውስ እድሜ ካለፈ በኃላ እንደዚህ ባደርግ ኖሮ የሚል ፀፀትና ቁጭት መሆኑን የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡ የዚህ ምክንቱ ደግሞ መስራት ባለብን ከምቾት ዞን ሳንወጣ የኖርንባቸው ዘመናት ውጤት ነው ይላሉ በጉዳዩ ላይ ለፋና…

ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው- ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል እና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ሲሉ የሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ፡፡ ዓለም አቀፍ የልጃገረዶች ቀን በደብረ ብርሀን ከተማ እየተከበረ…

በሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። በዚህ መሰረትም በሀብሩ ወረዳ ውስጥ በሊብሶ፣ መሃል አምባ እና ውርጌሳ ማዕከላት…

የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እያካሄደ ነው፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ÷ ጉባኤው…

ፒዮንግያንግ አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያን አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ረዥም ርቀት ተወንጫፊ ክሩዝ ሚሳዔል ሙከራ በማድረግ አሜሪካና ደቡብ ኮሪያን አስጠነቀቀች፡፡ ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር አቅሟን ለማሳየት የረዥም ርቀት ክሩዝ ሚሳኤሎችን ሙከራ አድርጌያለሁ ብላለች፡፡ የሀገሪቷ መሪ ኪም ጆንግ-ኡን…

የኔቶ አባል ሀገራት ለዩክሬን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የሚያደርጉትን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ እንደሚያሳድጉ አስታውቀዋል፡፡ አባል ሀገራቱ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ነው ዘመናዊ…

10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይካሄዳል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እንደሚካሄድ አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፎረሙ የሰላምና ደህንነት እንዲሁም የፀጥታ ጉዳዮች…

የእናቶች፣ የህጻናት እና የወጣቶች ጤና ላይ በቅንጅት ሊሰራ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶች፣ የህጻናት እና የወጣቶች ጤና ዛሬም ቀዳሚ የትኩረት አቅጣጫ በመሆኑ ሁሉም አካላት በቅንጅት ሊሰሩበት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የእናቶች እና ህጻናት ጤና ዳይሬክቶሬት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ከክልሎች ጤና ቢሮዎች፣ ከአጋር አካላትና ከሲቪል…

በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች ለወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት መንግስት ያቀረበውን ወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰብስቧል። ከድጋፉ ውስጥ 300 ሺህ የሚሆነው ከዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ…

ፈተና የወሰዱ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መጠናቀቁን ተከትሎ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ተማሪዎቹ ፈተናቸውን ከወሰዱባቸው የዩኒቨርሲቲ ማዕከላት ነው ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ ያሉት።…