Fana: At a Speed of Life!

በደደር ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ደደር ከተማ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ ለፋና…

እየተከናወነ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ውጤታማ በመሆኑ በአብዛኛው የሀገሪቱ አከባቢዎች አንጻራዊ ሰላም እየሰፈነ መጥቷል- መንግስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እየተከናወነ ያለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ውጤታማ በመሆኑ በአብዛኛው የሀገሪቱ አከባቢዎች አንጻራዊ ሰላም እየሰፈነ መምጣቱን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሚኒኬሽን…

የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማስቀጠል አንዳችን ላንዳችን ደጀን መሆን ይገባናል- አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆየውን የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህላችንን በማስቀጠል አንዳችን ላንዳችን ደጀን መሆን ይገባናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ አቶ…

የኢትዮጵያ መንግስት ለችግሮች እልባት ለመስጠት እየተጓዘበት ያለው መንገድ አበረታች መሆኑን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛን ዶክተር አኔት ዌበርን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም…

ቆቃ በደለል ምክንያት የሚጠበቅበትን የኤሌክትሪክ ኃይል እያመነጨ አይደለም

አዲ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆቃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የሚያመነጨው የኤሌክትሪክ ኃይል በደለል ምክንያት መቀነሱን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውኃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አከባቢ እና አከባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያረጋገጠው…

የዓለም ባንክ ለጥናት ዲዛይንና ለመስኖ መዋቅር ድጋፍ እንዲያደርግ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለጥናት ዲዛይን ለግንባታ እና ለመስኖ መዋቅር አስተዳደር ድጋፍ እንዲያደርግ የመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሯ በዓለም ባንክ የአፍሪካ ግሎባል ውኃ ትግበራ ኃላፊ ሶማ ጎህሽ ሞውሊክ…

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን 10 ሺህ የሚጠጉ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 ሺህ የሚጠጉ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ማስረከቡን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በርክክብ ስነሥርዓቱ ላይ የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ፍስሃ ይታገሱ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣…

የሶማሌ እና አፋር ክልሎች አልፎ አልፎ በሚከሰቱ ችግሮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔ አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ እና አፋር ክልሎች በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል አልፎ አልፎ በሚከሰቱ ችግሮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ውሳኔ አሳለፉ፡፡ ውይይቱ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ የሶማሌ እና…

በሶማሊያ በሚንቀሳቀሰው አልሸባብ የሽብር ተልዕኮ የተሰጣቸው ስድስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ በሚንቀሳቀሰው አልሸባብ የሽብር ቡድን ሰልጥነው በኢትዮጵያ የጥፋት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው ወደ ስምሪት ሊገቡ የነበሩ ስድስት ተጠርጣሪ ግለሰቦች በአዲስ አበባ ከተማ እና በኦሮሚያ ክልል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሔራዊ መረጃና…

በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ወታደራዊ መንግስቱን በመቃወም ሰልፍ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሺህዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ሀገሪቱን እያስተዳደረ ያለውን ወታደራዊ መንግስት በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል፡፡ በትናንትናው እለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሀገሪቱ ወታደራዊ አገዛዝ እና በፖለቲካ ተቀናቃኞች…