ቦርዱ በስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች የሚካሄደውን ሕዝበ ውሣኔ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ የሚያካሂደውን ሕዝበ ውሣኔ የትግበራ አፈጻጸም ዝርዝር ዕቅድ ማሳያ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አደረገ፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ…