Fana: At a Speed of Life!

በአገር አቋራጭ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ተሽከርካሪዎች ላይ የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ ጭማሪ ምክንያት በአገር አቋራጭ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ተሽከርካሪዎች የትራንስፖርት ታሪፍ ማሻሻያ መደረጉን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአገር አቋራጭ የሕዝብ ትራንስፖርት…

1 ሺህ 156 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 156 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 157 ሴቶች ሁለት ሕጻናትና 995 ወንዶች መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም…

በጅማ ዞን ከ2 ሺህ በላይ ወጣቶች በማህበር ተደራጅተው በዘመናዊ ግብርና ሥራ ተሰማሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወጣቶች በማህበር በመደራጀት በዘመናዊ ግብርና ሥራ መሰማራታቸውን የጅማ ዞን አስታወቀ፡፡ የዞኑ የሙያና የስራ እድል ፈጠራ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ካሳሁን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥…

ፀረ-ኢትዮጵያ የሆነ ኃይል በኡጋንዳ ለመንቀሳቀስ ፈፅሞ አይፈቀድለትም – የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፀረ-ኢትዮጵያ የሆነ ኃይል በኡጋንዳ ለመንቀሳቀስ ፈፅሞ እንደማይፈቅድለት የኡጋንዳ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሠራዊት ኢታማጆር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርኃኑ ጁላ ከኡጋንዳ የመከላከያ ሚኒስትር ቪንሴንት ሲሴምፒጃ ጋር በወቅታዊ…

በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላርና የተለያዩ አገራት ገንዘቦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የውጪ ሃገር ዜግነት ባለው ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገ ብርበራ ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እና የተለያዩ አገራት ገንዘቦች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። በብርበራው ከ71 ሺህ ብር በላይ…

በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ላይ ስርቆት በፈፀሙና ጉዳት ባደረሱ ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ላይ ስርቆት በፈፀሙና ጉዳት ባደረሱ 20 ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የሕግ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አበበ ተስፋ÷ 20 ተከሳሾች…

በመዲናዋ የሕንፃ ስር የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት ለመስጠት ፈቃድ ከወሰዱ ተቋማት መካከል ከ34 በመቶ የሚበልጡት ከታለመለት ዓላማ ውጭ ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፓርኪንግ ብቃት ማረጋገጫ ከወሰዱ 214 የሕንፃ ስር የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል 74ቱ ወይም 34 ነጥብ 6 በመቶዎቹ ሕንፃዎች ከታለመለት ዓላማ ውጭ መዋላቸውን የአዲስ አበባ ትራፊክ…

ቻይና የሩሲያ ጦር “የጦር ወንጀል” መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ምርመራ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሩሲያ ጦር በዩክሬን ንጹሀን ላይ "የጦር ወንጀል" መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ምርመራ በመቃወም ድምጽ ሰጥታለች። ምክርቤቱ የጦር ወንጀሎች ምርመራ እንዲፈቀድ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች አልጋ ወራሽ…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ73 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት፡፡…