Fana: At a Speed of Life!

በትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሉማሜ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ዛሬ ከደብረማርቆስ ወደ ሸበል በረንታ ሲጓዝ የነበረ አምቡላንስ ሉማሜ ከተማ ውስጥ “ደም አፍስ” ከተባለው ቦታ ሲደርስ ከባለ ሦስት…

በሀትሪክ የታጀበው የማንቼስተር ደርቢ በሲቲ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኧርሊንግ ሃላንድ እና ፊል ፎደን ሀትሪክ የሠሩበት የማንቼስተር ደርቢ በሲቲ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ዛሬ በተካሄደ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ማንቼስተር ሲቲ ማንቼስተር ዩናይትድን 6ለ 3 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር…

አልማ አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የአማራ ክልልን የልማት ክፍተቶች በራስ አቅም በመሙላት አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ። አልማ 14ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውንና የተመሰረተበትን 30ኛ…

በኢንዶኔዥያ በስታዲየም በተከሰተ ግጭት 174 ሰዎች ሞቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በኢንዶኔዥያ በእግርኳስ ስታዲየም በተከሰተ ግጭት በትንሹ 174 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል፡፡ በምሥራቅ ጃቫ ማላንግ ከተማ ባለሜዳው አሬማ ኤፍሲ በተቀናቃኙ መሸነፉን ተከትሎ ግጭት መከሰቱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ በግጭቱ ምክንያትም በትንሹ…

በሔክታር እስከ 80 ኩንታል ምርት የሚሰጡ የሩዝ ዝርያዎች ለአርሶ አደሩ ለማዳረስ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሔክታር እስከ 80 ኩንታል ምርት የሚሰጡ የሩዝ ዝርያዎችን አበልጽጎ ለአርሶ አደሩ ለማዳረስ እየሠራ መሆኑን የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል አስታወቀ። የሩዝ ምርትን በቆላማ አካባቢዎች የማላመድና የማስፋት ሥራ እየሠራ መሆኑን የገለጸው…

የኢሬቻ በዓል በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በቢሾፍቱ ከተማ በሚሊየን የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች የታደሙበት የሆረ-ፊንፊኔና የሆረ-ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ። የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ…

የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሄቦ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል "ሄቦ"በጥንታዊው አንገሪ ቤተ መንግስት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓመቱ የመጀመሪያ ወር የሚል ትርጉም ያለው "ሄቦ" የብሔረሰቡ ተወላጆች እንዲሁም የፌደራልና ክልል የስራ ሀላፊዎች…

አቶ ኦርዲን በድሪ በግንባታ ላይ ያለውን የድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ እየተገነባ ያለውን የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ፡፡ አቶ ኦርዲን እንደገለጹት÷ ማዕከሉ ለምሥራቅ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ሁሉ አገልግሎት ይሰጣል፡፡…

በለንደን እና ጣልያን በተካሄዱ የተለያዩ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለንደን የማራቶን፣ በጣልያን የግማሽ ማራቶን እና የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድሮችን ኢትዮጵያ በበላይነት አጠናቀቀች፡፡ በለንደን የተካሄደው የሴቶች የማራቶን ውድድር በአትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አሸናፊነት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡…

ኢሬቻ የአንድነት አርማ መሆኑን በሚገልጽ መልኩ ተከብሮ ተጠናቋል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የዕርቅ፣ የወንድማማችነት፣የሰላምና የአንድነት አርማ መሆኑን በሚገልጽ መልኩ ተከብሮ መጠናቀቁን በበልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ፡፡ አቶ ፍቃዱ በሰጡት መግለጫ፥ የኢሬቻ በዓል አንድነትና ወንድማማችነት…