Fana: At a Speed of Life!

የዩሮ ምንዛሬ  በ20 ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ  ማሽቆልቆሉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት የጋራ መገበያያ  የሆነው ዩሮ በ20 ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ0 ነጥብ 99 ዶላር በታች መውረዱ ተገለጸ። በአውሮፓ ገበያ፥  የዩሮ ዋጋ በ 0 ነጥብ 7 በመቶ ወይም ወደ 0 ነጥብ 9880 ዝቅ ያለ ሲሆን፥ ይህም ከፈረንጆቹ…

አሸባሪው ህወሓት በአንድ ቤት ውስጥ 10 ንጹሃን ዜጎችን በግፍ ገደለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአንድ ቤት ውስጥ 10 ንጹሃን ዜጎችን በጭካኔ መግደሉ ተገለጸ፡፡ አሸባሪ ቡድኑ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሰቆጣ ወረዳ ልዩ ስሙ ወለህ በሚባል አከባቢ 10 ንጹሃን ዜጎችን በግፍ መጨፍጨፉን የዞኑ…

ለመርሳት ችግር የሙዚቃ ህክምና 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙዚቃ ህክምና የማስታወስ ችግር ላለባቸው ሰዎች ተስማሚ ህክምና መሆኑን ጥናት አመላከተ፡፡ ከአዕምሮ ህመም ጋር የሚያያዘው ይሄው ችግር ሰዎች በዕለት ከዕለት ህይታቸው ማሰብ፣ ማመዛዘንና ማስታወስ እንዳይችሉ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህ የጤና እክል…

በክልሉ ለትምህርት ስራው ውጤታማነት የህብረተሰብ ትብብር መጠናከር አለበት – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ለትምህርት ስራው ውጤታማነት ወላጆችን ጨምሮ የመላው ህብረተሰብ ትብብር እንዲጠናከር የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ። በትምህርት ዘመኑ እቅዱን ለማሳካት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 5 የሚቆይ "የትምህርት ጥራትና…

ከመስከረም የመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ የወቅቱ ዝናብ እየቀነሰ ይሄዳል – ኢኒስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ ዝናብ በብዙ የሀገሪቱ ክፍሎች ከመስከረም የመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ እየቀነሰ እንደሚሄድ የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢኒስቲትዩቱ የወቅቱ ዝናብ ሰጭ የሚቲዮሮሎጂ ገጽታዎች ከመስከረም ከመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ…

ሊዝ ትረስ ቀጣይ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዝ ትረስ አዲሷ ቀጣይ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ተረጋገጠ። በሀገሪቱ ፓርላማ አብላጫ መቀመጫ ያለው ወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ አድርጎ መምረጡን ተከትሎ ነው ቀጣይዋ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው የተረጋገጠው። ትረስ ተፎካካሪያቸው…

በሱዳን “የአፍሪካ ሕዝቦች የወዳጅነት ቀን” ፌስቲቫል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአፍሪካ ህዝቦች የወዳጅነት ቀን” ፌስቲቫል በሱዳን ዓለምአቀፍ የወዳጅነት ምክር ቤት ተዘጋጅቷል፡፡ በፌስቲቫሉ ተቀማጭነታቸዉን ካርቱም ያደረጉ የአፍሪካ ሀገራት ኤምባሲዎችና ዜጎቻቸው መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና…

ባራክ ኦባማ የ“ኤሚ`ን አዋርድ” አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)44ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በቴሌቪዥኑ ዘርፍ ተሳትፏቸው ባሳዩት ልኅቀት የ “ኤሚ`ን አዋርድ” አሸናፊ ሆኑ፡፡ ባራክ ኦባማ ሽልማቱን ያገኙት በኔትፍሊክስ ዘጋቢ ፊልም ላይ ባሳዩት “አስደናቂ” አተራረክ ነው ተብሏል፡፡ አሸናፊ…

በአፋር ክልል አምሥት ወረዳዎች የጎርፍ አደጋን የመከላከል ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አምሥት ወረዳዎች የጎርፍ አደጋ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ የቅድመ መከላከል ሥራ እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ገለጸ፡፡ በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ ከወዲሁ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ…

የኬንያ ፍርድ ቤት የራይላ ኦዲንጋን ክስ ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተሸንፈው የነበሩት እና ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት የወሰዱት ራይላ ኢዲንጋ ያቀረቡትን ክስ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውድቅ አደረገ። በዚህም መሰረት ቀደም ብሎ በሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን አሸናፊ የተባሉት ዊሊያም ሩቶ…