Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ ኢትዮጵያን ከ5 ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች አንዷ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ጥር 18 እና 19 ኢትዮጵያን ከ5 ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች ተርታ በዘላቂነት በመሬት ይዞታ ልማት ዘርፍ ለማሰለፍ ፎረም ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ "ኢንቨስት ኦሪጅንስ" የተሰኘው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ፎረም ከ2 ቢሊየን…

የእቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ወደ ሙሉ ትግበራ ሊገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በሙከራ ደረጃ የተጀመረው የእቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ወደ ሙሉ ትግበራ ሊገባ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሙከራ ትግበራውን አፈፃጸም በመገምገም ወደ ሙሉ ትግበራ ለመሸጋገር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች…

በአቶ ዑመር ሑሴን የተመራ ልዑክ በዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን የተመራ ልዑክ በሮም እየተካሄደ ባለው የዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው፡፡ የዓለም ምግብ ፎረም በጣልያን ሮም በፈረንጆቹ ጥቅምት 17 እስከ 21 ቀን 2022 በሚቆይ መድረክ በርካታ ተሳታፊዎች በተገኙበት ጤናማ…

በሲዳማ ክልል በቡና ልማት ለሚሰሩ አካላት የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ለ45 ቡና አምራቾች ፣ ላኪዎች ፣ ተቋማት እና ባለሙያዎች የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ- ስርዓት ተካሄደ። በ2014 በጀት ዓመት 27 ሺህ ቶን የታጠበ እና ያልታጠበ ቡና ከክልሉ ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ የቻለ ሲሆን ከዚህም 109…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ለልማትና ፕላን ቋሚ ኮሚቴ መራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ክፍያ ማሻሻያ፣ የመንግስትና የግል አጋርነት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ ሌሎች የተወያየባቸውን አጀንዳዎች ለልማትና ፕላን ቋሚ ኮሚቴ መራ፡፡ ምክር ቤቱ በ2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ…

ኢትዮ ቴሌኮም ክላውድ ቤዝድ ኮንታክት ሴንተር አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የደምበኞች አገልግሎትን በተለያዩ አማራጮች ማግኘት የሚያስችለውን የኮንታክት ሴንተር መፍትሄ በዛሬው እለት በሳይንስ ሙዚየም አስጀምሯል። አገልግሎቱ ከዚህ ቀደም ደንበኞችን በድምፅና በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚቀርቡ…

ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ፡፡ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጥያቄውን ያቀረቡት ትናንት በተከበረው “ዓለም አቀፍ የድህነት ቅነሳ ቀን” ላይ መሆኑን ሺንዋ ዘግቧል፡፡ ዋና…

የክረምት ወራት የወጣቶች በጎፈቃድ አገልግሎት የማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎፈቃድ አገልግሎት የማጠናቀቂያና የእውቅና መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። መርሐ ግብሩ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት ነው የተካሄደው። ወጣቶቹ በክረምት የበጎ ፈቃድ ተግባር…

ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ እና ከሲዳማ ክልል ለተውጣጡ የካቢኔ አባላት በዘላቂና ሁለንተናዊ ሰላም ግንባታ ፕሮግራም ላይ ትኩረት…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ ዞን በኩታ ገጠም እየለማ ያለ የበቆሎ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ ያለን የበቆሎ ማሳ ጎበኘ፡፡ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ መስፍን ተሾመ በጉብኝቱ ላይ ባደረጉት ገለጻ÷ ዛሬ…