Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው፡፡   በየካ፣ ጉለሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተሞች በሁሉም ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ደጀን…

ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ኮሚሽኑ ከነሐሴ 20 እስከ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 73 ነጥብ 4 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እና 7…

ህወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ሁሉን አቀፍ ግፍ የሚያሳይ የጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ባላፉት አራት አስርት ዓመታት በአማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ሁሉን አቀፍ ግፍ የሚያሳይ የጥናት ውጤት በመጽሃፍ መልክ ለህዝብ ይፋ ሆነ።   በምረቃ መርሐ ግሩ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ር ዕሰ መስተዳድር ዶክተር…

ህወሓት የጀመረውን ጦርነት ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ ከወጣቶች ከፍተኛ ርብርብ ይጠበቃል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት የጀመረውን ጦርነት እንደትናንቱ ሁሉ ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ በሚደረገው ርብርብ ወጣቶች የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጋምቤላ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች…

በናይል ወንዝ ውሃ ፍትሐዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይል ወንዝ ውሃ ፍትሐዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ የተፋሰሱ ሀገራት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የተፋሰሱ ሀገራትና የቀጣናው የዘርፉ ተቋማት ተወካዮች፣ በተፋሰሱ…

በሀገር ሉዓላዊነት ላይ የተከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ ይገባል- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ሉዓላዊነት ላይ አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር…

ህወሓት ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም መሆኑን ምርኮኞች አጋለጡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ረግጦ ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ነው ሲሉ በተለያዩ ግንባሮች እጃቸውን ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት የሰጡ ምርኮኞች አጋለጡ፡፡ ምርኮኞቹ…

ጀርመን የሃይል ወጪን ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ ይፋ አደረገች 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን እየጨመረ የመጣውን የሃይል ወጪ ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ መመደቧን አስታወቀች፡፡ ጀርመን ገንዘቡን ይፋ ያደረገችው አውሮፓውያን በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት ከሀይል አቅርቦት ጋር እየታገሉ ባሉበት ወቅት መሆኑ ነው…

በጋምቤላ ክልል ለሽብር ወንጀል ማስፈጸሚያነት ሊውሉ የነበሩ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ለጥፋት ኃይሎች የሽብር ወንጀል ማስፈጸሚያነት ሊውሉ የነበሩ 55 ሕገ ወጥ ክላሽንኮቭ መሣሪያዎች መያዛቸውን የወረዳው ፖሊስ አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ኡነክ ኡቦኖ እንደገለጹት÷ ሕገ ወጥ የጦር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማኅበር ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማኅበር ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተመሥርቷል።   ማኅበሩን ከዚህ በፊት የተቋቋሙ አምስት ማኅበራት በጋራ እንደመሰረቱት ተነግሯል።   የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…