Fana: At a Speed of Life!

ህወሓት በአጎራባች አካባቢዎች የከፈተው ጦርነት የቆየ ፀብ-ጫሪነቱን ያሳያል – አልስተር ቶምሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን ያደረሰውን አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡ አልስተር ቶምሰን ከጋዜጠኝነት በተጨማሪ በሕዝብ ግንኙነት ባለሙያነት እና…

ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ የአሸባሪው ሕወሓት ኅይሎች ወደ ሰላማዊ አማራጭ እንዲመለሱ ጫና እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ዳግም ጦርነት የቀሰቀሱ የአሸባሪው ሕወሓት ኅይሎች ወደ ሰላማዊ አማራጭ እንዲመለሱ ጫና እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጠየቀ። አንዳንድ የውጪ ኃይሎች የሽብር ቡድኑን በመደገፍ በኢትዮጵያ የውስጥ…

ለበዓል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ መዲናዋ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን በዓል ምክንያት በማድረግ ለበዓል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ አዲስ አበባ ከተማ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ መጪውን ዓመት በዓል…

ደቡብ ወሎ ዞን ለጥምር ጦሩ የ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር በግንባር ለሚገኘው ጥምር ጦር 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አደረገ። በዞኑ ከሚገኙ አምስት ወረዳዎች የተሰበሰበው ድጋፍ÷ ሰንጋዎች፣ ፍየሎች፣ በጎች ውሃ እና መሰል ምግብ ነክ ቁሳቁስ መሆኑ…

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል እየተካሄደ ነው። መርሐግብሩ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጎ ሰሪዎችን እውቅና በመስጠት ሌሎች በጎዎችን መፍጠር አላማ ያደረገው ይህ…

በጭና ንፁሃን የተጨፈጨፉበት 1ኛ ዓመት ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ጎንደር ዞን ጭና ንፁሃንን በግፍ የጨፈጨፈበት 1ኛ ዓመት ታስቧል፡፡ በመታሰቢያ ዝግጅቱ÷ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተከናወኑ የሠላምና ጸጥታ ሥራዎች ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተከናወኑ የሠላምና ጸጥታ ሥራዎች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የምክክር መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልል የሁሉም ዞኖች፣ ከተማ አስተዳደር፣ የፌዴራልና የክልል የጸጥታ…

አሸባሪው ህወሓት በከባድ መሳሪያ በቆቦ ህፃናትና አዛውንቶች ላይ ጥቃት ፈፅሟል- ተጎጂዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በቆቦ ወረዳ ህፃናትና አዛውንቶች ላይ በከባድ መሳሪያ ጥቃት ፈፅሞብናል ሲሉ የጥቃቱ ተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው ገለጹ። የሽብር ቡድኑ ለሰላም የተሰጠውን እድል ትቶ ጦርነት በከፈተባቸው የአማራ ክልልና አፋር ክልል ወረዳዎች…

የባንክ ዘርፍ ለውጭ ባለሃብቶች መከፈት በባንክ ዘርፍ ውስጥ ትልቅ ለውጥ እንደሚያመጣ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንክ ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት መደረጉ በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ውስጥ ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ እንደሆነ ተገለፀ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ በቀረበ ፖሊሲ ላይ…

ሌላኛው የህልውና የፍልሚያ ግንባር የግብርና ልማት ነው – አማራ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌላኛው የህልውና የፍልሚያ ግንባር የግብርና ልማት ነው ሲል የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው እንዳለው ፥ ሸብርተኛው የህወሓት ቡድን የክረምት ወራትን እየጠበቀ ለሦስተኛ ጊዜ ወረራ ፈፅሟል ፤ ይህን ወቅት የሚመርጠው የግብርና ዘርፉን…