ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ 4ኛ የአፍሪካ ቀጠና የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ አራተኛው ቀጠናዊ የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
ስብሰባው የህብረቱ አባላት በአካል የተገናኙበት የመጀመሪያ መድረክ ሲሆን÷ የተዘጋጀውም ከኢትዮጵያ መንግሥት የውኃ እና ኢነርጂ…