Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ 4ኛ የአፍሪካ ቀጠና የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሶላር አሊያንስ አራተኛው ቀጠናዊ የኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   ስብሰባው የህብረቱ አባላት በአካል የተገናኙበት የመጀመሪያ መድረክ ሲሆን÷ የተዘጋጀውም ከኢትዮጵያ መንግሥት የውኃ እና ኢነርጂ…

ዓቃቤ ህግ አቶ ምትኩ ካሳ ላይ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር በነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ እና ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ግብራበሮቻቸው ላይ የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዓቃቤ ህግ በዛሬው ዕለት ክስ መስርቷል፡፡ ከተከሳሾች ውስጥም 1 አቶ ምትኩ ካሳ ጉትሌ (የብሔራዊ አደጋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአልጄሪያ ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ታቡን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአልጄሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ታቡን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አልጀርስ ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግሥት ሲደርሱም በፕሬዚዳንቱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ሁለቱ መሪዎች…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ  የኑክሌር ጦር መሳሪያ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲወገድ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑክሌር ጦር መሳሪያ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲወገድ ፍላጎት እንዳላቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ገለፁ፡፡ የኒውክሌር ጦር መሳሪያዎች ለደህንነት ዋስትና የማይሰጡ፥ ነገር ግን ጥፋትን ብቻ የሚያመጡ ተደርገው…

የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ውኃ ኮፖሬሽን ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ውኃ ኮርፖሬሽን ጋር የትብብር ስምምነት በደቡብ ኮሪያ፣ ሲዎል ተፈራርሟል። የደቡብ ኮሪያ ውኃ ኮርፖሬሽን ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ፓርክ ጄይ ስምምነቱን ከተፈራረሙ በኋላ ባደረጉት ትግግር ÷ የኢትዮጵያና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጀርስ የሚገኘውን ሳይዳል የመድሃኒት ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በአልጀርስ የሚገኘውን ሳይዳል የመድሃኒት ፋብሪካን ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰሜን አፍሪካዊቷ አልጀሪያ ከትናንት ጀምሮ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ነው። በዛሬው ዕለትም በሀገሪቱ ዋና ከተማ…

አየር ኃይሉ ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ እንድትኖር በላቀ ዝግጁነት ላይ ነው – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይሉ መክፈል የሚገባውን መስዋዕትነት ሁሉ ከፍሎ ኢትዮጵያ ታፍራና ተከብራ እንድትኖር ለማድረግ በላቀ የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይል አካዳሚ…

መከላከያ ሰራዊት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ተወካዮች ማብራሪያ እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የውጭ ግንኙነት ክፍል በኢትዮጵያ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በኢትዮጵያ ላሉ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ተወካዮችና የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎች እንዲሁም ለሀገራት ወታደራዊ አመራሮች ማብራሪያ እየሰጠ ነው።  …

በመዲናዋ 3 ቢሊየን ብር የሚገመቱ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማስገንባት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 3 ቢሊየን ብር ገደማ ወጪ የሚደረግባቸው ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር ከሦስት ተቋራጮች ጋር የኮንትራት ስምምነት ተፈረመ፡፡ የመጀመሪያው ከአፍሪካ ጎዳና - ኤድናሞል አደባባይ - 22 ማዞሪያ…

ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ከአጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደንበኞች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚያዘጋጃቸውን የሽልማት መርሐ ግብሮች በመንተራስ የሌብነት ተግባር ከሚፈፅሙ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ አሳሰቡ፡፡ ወደ ደንበኞች ስልክ ደውለው ሽልማት እንደደረሳቸው…