Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን መንግስት የሰላም ጥረት ሀገራቸው እንደምትደግፍ የደቡብ ኮሪያ የምክር ቤት አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በመንግሥት የተጀመረውን ጥረት ደቡብ ኮሪያ እንደምትደግፍ የሀገሪቷ የምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከደቡብ ኮሪያ የምክር ቤት ልዑካን…

የጠ/ሚ ዐቢይ የአልጄሪያ ጉብኝት ለአገራቱ ጠንካራ የትብብር ግንኙነት ወሳኝ ነው – የአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአልጄሪያ ጉብኝት ለሁለቱ አገራት ጠንካራ የትብብር ግንኙነት ወሳኝ መሆኑን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራምታኔ ላማምራ ገለጹ።   በአልጄሪያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ…

አገልግሎቱ ወቅታዊ የደህንነት ሥጋቶችን የሚመክቱና ቀጣይ አደጋዎችን የሚያስቀሩ ክለሳዎች አካሄድኩ አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በ2014 የበጀት ዓመት በሀገር ላይ ያጋጠሙን ወቅታዊ የደህንነት ሥጋቶችን በሚገባ የመከቱና ቀጣይ አደጋዎችን ማስቀረት የሚችሉ የተልዕኮ ክለሳዎችን መሠረት ያደረጉ ስምሪቶች ማካሄዱን አስታወቀ። ተቋሙ በህግ…

ከ1ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢው ድጋፍ እና እንክብካቤ ተደርጎላቸው ወደ ተዘጋጀላቸው ማዕከላት መሄዳቸውን የሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሓት ጦርነቱን እንዲያቆም ግፊት እንዲያደርግ በብራሰልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሓት ጦርነቱን እንዲያቆም ግፊት እንዲያደርግ በአውሮፓ ሕብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጽሕፈት ቤትና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቤልጂየም ጠየቀ፡፡ ኤምባሲው በትዊተር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት ፥ የኢትዮጵያ መንግስት ያለ ምንም…