የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር መከሩ Shambel Mihret Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተርና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን፣ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የዩኔስኮ ተወካይ ዶ/ር ሪታ ቢሶናውት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ ከተባበሩት መንግሥታት…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ አርማጭሆ 134 ኩንታል አደገኛ ዕፅ ተያዘ Feven Bishaw Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ 134 ኩንታል አደገኛ ዕፅ መያዙን ፖሊስ ገለጸ፡፡ የምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ፖሊስ ምርመራ ክፍል ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር እንዳልካቸው ተሰማ እንደገለፁት፥ ዕፁ የተያዘው በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ ቦታዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚሰማሩ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ አልፈው በአፍሪካ ገበያ ውጤታማ መሆን ይችላሉ – ገርድ ሙለር ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚሰማሩ ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ አልፈው በአፍሪካም ገበያ ውጤታማ መሆን ይችላሉ ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ገርድ ሙለር ተናገሩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል…
የሀገር ውስጥ ዜና በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ Feven Bishaw Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ ቆንጋ ቀበሌ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ አስተባባሪ ምክትል ኮማንደር ከበደ ብርሃነ እንዳስታወቁት÷አደጋው የተከሰተው ከሞያሌ ወደ ዲላ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜንና የሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ ፀሐያማና ነፋሻማ የዓየር ሁኔታው ለሚቀጥሉት 10 ቀናት ይቆያል – ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት Mikias Ayele Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜንና የሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍሎች የተስተዋለው ፀሐያማና ነፋሻማ የዓየር ሁኔታ ለሚቀጥሉት 10 ቀናት የሚቆይ መሆኑን የብሄራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ በሚቀጥሉት አስር ቀናት ውስጥ የሚኖረውን የዓየር ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንጋፋው የስፖርት ሰው ፍቅሩ ኪዳኔ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Feven Bishaw Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኝነት ታሪክአንጋፋው የስፖርት ሰው ፍቅሩ ኪዳኔ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኝነት ታሪክ የእግር ኳስ ጨዋታን በቀጥታ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በፈረንጆቹ 2030 ከፍተኛ ሙቀት ከ2 ነጥብ 4 ትሪሊየን ዶላር በላይ ኪሳራ ያስከትላል – ተመድ Alemayehu Geremew Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማችን በፈረንጆቹ 2030 ከከፍተኛ ሙቀት መጨመር ጋር ተያይዞ ከ2 ነጥብ 4 ትሪሊየን ዶላር በላይ የኢኮኖሚያ ኪሳራ እንደሚያጋጥማት ተገለጸ። ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽኅፈት ቤት (ኦቻ) ሰኞ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የቀረበውን የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አጸደቀ Meseret Awoke Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የድጎማና የጋራ ገቢዎች ድልድል ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የ2015 በጀት ዓመት እቅድ ተወያይቶ አጸደቀ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ለመከላከያ ሰራዊት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ተደረገ Shambel Mihret Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ለመከላከያ ሰራዊት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን ያደረጉት የግብርና ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙ 9 ተጠሪ ተቋማት ናቸው። ድጋፉን ያስረከቡት የግብርና ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና በጤናው ዘርፍ ለሚመዘገበው ስኬት የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት ሚና የላቀ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደገ ሀገር በጤናው ዘርፍ ለሚመዘገበው ስኬት የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት ሚና የላቀ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት አሠራሩን በማዘመን የአቅርቦት ሰንሰለቱን ፈጣንና…