Fana: At a Speed of Life!

የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ

  አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሌሎች ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፋላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡   ክልሉ በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው…

መከላከያ ሠራዊት ሀገራዊና ህዝባዊ ኃላፊነቱን በከፍተኛ ጥንቃቄ እየፈፀመ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጠባቂ በመሆኑ ሀገራዊና ህዝባዊ ኃላፊነቱን በከፍተኛ ጥንቃቄ እየፈፀመ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡   መከላከያ ሠራዊት በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው÷ አሸባሪው ህወሓት…

አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች የጀመረውን ወረራ በተባበረ ክንዳችን እንቀለብሳለን – የደቡብ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች የጀመረውን ወረራ በተባበረ ክንዳችን እንቀለብሳለን ሲል የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ÷ ከሰላም ይልቅ…

ጠላት የቱንም ያህል ቢፎክር ድል ማስመዝገብ የሚችል አስተማማኝ ኃይል ፈጥረናል-በግዳጅ ቀጠና የሚገኙ የዕዝ ዋና አዛዥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊ ጀግንነታችን ምንጊዜም የማይነጥፍ ነው ሲሉ በግዳጅ ቀጠና የሚገኙ አንድ የዕዝ ዋና አዛዥ ተናገሩ።   የጀግኖች ሀገር ኢትዮጵያ ተሸንፋም ተንበርክካም አታውቅም ያሉት የዕዙ ዋና አዛዥ፥ በእኛም ዘመን ኢትዮጵያ በቆራጥ ልጆቿ…

አሸባሪው ህወሓት ዳግም ጦርነት ማወጁ ለሰላም ቦታ የማይሰጥ መሆኑን ያረጋግጣል- የጋምቤላ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የመንግስትን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው ዳግም ጦርነት ማወጁ ለሰላም ቦታ የማይሰጥ መሆኑን ማረጋገጫ ነው ሲል የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ።   የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሸባሪውን ህወሓት ወረራ ለመቀልበስ አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች ዳግም የጀመረውን ወረራ ለመቀልበስና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝገጁ መሆኑን ገለጸ፡፡…

በአዊና መተከል ዞኖች አዋሳኝ ወረዳዎች በሚኖሩ ህዝቦች መካከል እርቀ ሰላም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዊና መተከል ዞኖች አዋሳኝ ወረዳዎች በሚኖሩ ህዝቦች መካከል የሚፈጠሩ የግጭት መንስኤዎችን በዘላቂነት ለማስወገድ የእርቀ ሰላም ስነ ስርዓት ተካሄደ።   በመርሐ ግብሩ የተገኙት የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ጸሃይ ጉዮ÷ የሁለቱ ዞን…

የህወሓትን ወረራ ለመከላከል የሚደረገውን ተጋድሎ እንደሚደግፉ የደቡብ አፍሪካ ዳያስፖራዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ህወሓት ወረራ ለመከላከል የሚደረገውን ተጋድሎ እንደሚደግፉ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት ተናገሩ፡፡   በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፥ የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ፣ ዲጅታል ዲፕሎማሲ፣ የሚዲያ…

ለአሸባሪው ህወሓት አገር የማፍረስ ተልዕኮ ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል- ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪው ህወሓት አገር የማፍረስ ተልዕኮ ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባ አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ፡፡ አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ…

ህወሓት ሕፃናትን ለውትድርና ሲያሰልፍ የባይደን አስተዳደር ዝምታን በመምረጡ ተወቀሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሕፃናትን ለውትደርና ሲያሰልፍ እና በጦር ጋሻነት ሲጠቀም ከማውገዝ ይልቅ በዝምታ በማለፉ ወቀሳ ቀረበበት።   በካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ታዋቂው…