የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሌሎች ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፋላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡
ክልሉ በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ባወጣው…