Fana: At a Speed of Life!

ሃይማኖት ለሰላም ክልል-አቀፍ ኮንፈረንስ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሃይማኖት ለሰላም” ክልል አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው። የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ ከደቡብ፣ ሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎች የተወከሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ የሥራ ኃላፊዎችና…

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት ሙከራ በድሬዳዋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ተከታታይ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የደንበኞች የሙከራ ምዕራፍ፥ ኩባንያው በአገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎቱን ለመስጠት ከሚዘጋጅበት ጊዜ አስቀድሞ በተለያዩ ክልሎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አልጀርስ የሚገኘውን የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጀሪያ እያደረጉት ባለው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በርዕሰ መዲናዋ አልጀርስ የሚገኘውን የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስፍራው የአበባ ጉንጉንም አኑረዋል። በአልጀርስ የሚገኘው…

ምሽት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት ምሽት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በምሽት በተካሄደ የእንትሪም ግማሽ ማራቶን በወንዶች ጀማል ይመር 59 ደቂቃ ከ3 ሰከንድ በመግባት አንደኛ ደረጃን ይዞ ሲጨርስ፥ በዚሁ ርቀት ሌላኛው…

ጀግናው መከላከያ ሰራዊት አሸባሪውን የህወሓት ቡድን እንደ አመጣጡ አፀፋዊ ምላሽ እየሠጠውና እየደመሰሰው እንደሚገኝ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ካለፈው የህልውና ዘመቻዎች የጠላትን አሠላለፍ በውል በመገንዘብ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን እንደ አመጣጡ አፀፋዊ ምላሽ እየሠጠው እና እየደመሰሰው እንደሚገኝ አስታወቀ። ሠራዊታችን የድል ሠራዊት ነው በሚል ባወጣው…

ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ዜጎች የጠላትን ፕሮፖጋንዳ ወደጎን በመተው ከጠላት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው ጥምር ጦር ደጀንነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ የክልሉ ሕዝብ እና መላ ኢትዮጵያውያን የጠላትን የተለመደ ሐሰተኛ ፕሮፖጋንዳ ወደጎን በመተው ከጠላት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው ጥምር ጦር ህዝባዊ ደጀንነታቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በአንድነትና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አልጀርስ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በሰሜን አፍሪካዋ የአልጀሪያ ዋና ከተማ አልጀርስ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአልጀሪያ ርዐሰ መዲና አልጀርስ ሲደርሱ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የህወሓትሽብር ቡድን የሰላም አማራጭን እንዲቀበል ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ የህወሓት የሽብር ቡድን የጀመረውን ጦርነት አቁሞ በኢትዮጵያ መንግስት የቀረበውን የሰላም አማራጭ እንዲቀበል ተገቢውን ጫና እንዲያሳድር የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥሪ አቀረበ።   ወቅታዊ አገራዊ ሁኔታን…

የሲዳማ ህዝብና መንግስት ከሰራዊቱ ጎን በመቆም ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው – የሲዳማ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ህዝብና መንግስት ከመከላከያ ሠራዊት ጎን በመቆም የሽብር ቡድኑን ህወሓት ወረራ ለመቀልበስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ይፋ ሆኗል፡፡   የወንዶች የአግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ በዛሬው እለት ተካሂዷል፡፡   በምርጫው ውጤት መሰረት አዲሱ ቃሚሶ ፣ ዶ/ር…