የሰዋሰው መተግበሪያ ወደ ስራ መግባት የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን እቅድ የሚደግፍ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ"ሰዋሰው" መተግበሪያ ወደ ስራ መግባት ኢትዮጵያ የያዘችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታና የግሉ ዘርፍ ተዋናይ እንዲሆን የተያዘውን እቅድ የሚደግፍ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡
የጥበብ ስራዎችን በክፍያ እና…