Fana: At a Speed of Life!

ህወሓት ሕፃናትን ከፊት ለፊት በማሰለፍ የጥይት ቀለብ በማድረግ የጦር ወንጀል እየፈፀመ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከመንግስት የቀረቡለትን በርካታ የሰላም አማራጮች ሁሉ ወደጎን በመተው የሽብር ቡድኑ ህወሓት፥ ሲፈጽም የሰነበተውን ትንኮሳ ገፍቶበት የትግራይ ክልል በሚዋሰንባቸው የአማራና አፋር ክልሎች አካባቢዎች ሰፊ ጥቃት መክፈቱን መንግስት ገልጿል። አሸባሪው…

የቀውስ ጊዜ ዘገባና የመረጃ ስርዓት በጥንቃቄ መመራት እንዳለበት ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ተቋማት የቀውስ ጊዜ ዘገባና የመረጃ ተደራሽነት ብሔራዊ ጥቅምን ታሳቢ ያደረገና በጥንቃቄ የሚመራ ሊሆን እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሳሰበ። ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የፌዴራልና የክልል የሚዲያና…

በመዲናዋ የ60/90 ቀናት ሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ ከ818 ሚሊየን ብር ወጭ የተደረገባቸው የ60/90 ቀናት ሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ከተሰሩ የሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የከተማ ግብርና፣ የአረጋውያን የምገባ ማዕከላት፣ የሽገር ዳቦ…

በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ሰላም ዙሪያ ከመንግስት ጋር እንደሚሰሩ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን “ሀገራችን ሰላም እንድትሆን ጦርነት እስኪያበቃና የሀገር ሉዓላዊነት እስከሚከበር ከመንግስት ጋር በመሆን የበኩላችንን ለማበርከት ዝግጁ ነን” ሲሉ አረጋገጡ፡፡ በኬንያ የሚኖሩ…

የሀረሪ ክልል አሸባሪው የህውሃት ቡድን የከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስ አስፈላጊውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል አሸባሪው የህውሃት ቡድን የከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስ አስፈላጊውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ ክልላዊ የጸጥታ ጉዳዮች ተወያይቶ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫው…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ

ዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ። የፕሬዜዳንታዊ ምርጫው የድምፅ ቆጠራ ከደቂቃዎች በፊት የተጠናቀቀ ሲሆን፥ በውጤቱም ላለፉት አራት ዓመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በፕሬዝዳንትነት የመሩት…

ለአሸባሪው የሕወሓት ቡድን ሊደርስ የነበረ ነዳጅ በአፋር ክልል ኢረብቲ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም መንገድን አሻፈረኝ በማለት ዳግም ጥቃት የከፈተው የሕወሓት ሽብር ቡድን ለወረራ ግብአት ለማድረግ ሲያጓጉዘው የነበረ ነዳጅ በአፋር ክልል ኢረብቲ ላይ ተይዟል። የአፋር ክልል የጸጥታ ሃይል በተለይ የኢረብቲ የጸጥታ መዋቅር በቁጥጥር…

የኦሮሚያ ክልል ከአማራና አፋር ህዝቦች ጎን በመሆን የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፈላጊውን መሰዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እንደ ከዚህ ቀደሙ ከአማራና አፋር ህዝቦች ጎን ሆኖ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስከበር አስፈላጊውን መሰዋዕትነት ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን አረጋገጠቀ፡፡ ክልሉ በወቅታዊ አገራዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ያወጣ ሲሆን…

በአዲስ አበባ የወጣቶች አደባባይ በሚል የተሰየመው ፓርክ ለአገልግሎት ክፍት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ የወጣቶች አደባባይ በሚል የሰየመውን ፓርክ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ፡፡ በዚሁ ወቅት ከንቲባ አዳነች ባስተላለፉት መልእክት፥ "ኢትዮጵያ የወጣት ሃገር ናት፤ ወጣቶቿ ደግሞ የዛሬም የመጪው ዘመን…

ከአፋር ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

አሸባሪው ህወሓት የጀመረውን ህዝባዊ እልቂት አለም አቀፉ ማሀበረሰብ ሊያወግዝ ይገባል! አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል እና በአማራ ክልል በኩል በከፈተው በከባድ መሳሪያ ህዝብን በማሸበር የጀመረውን አረመኔያዊ ህዝባዊ እልቂት አለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊያወግዝ ይገባል። ቡድኑ ከአሁን በፊት…