Fana: At a Speed of Life!

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ የክልሉን ሕዝብ በኢትዮጵያ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት ሥር ተጠቃሚ የሚሆንበትን ወሳኝ ተግባራት አከናውኗል። ይህን ሁኔታ የተረዳው አሸባሪው የሕወሐት ቡድን የአማራ ሕዝብና መንግሥት የራሱን የመልማት ዐቅም ተጠቅሞ የራሱን ዕድገት…

አሸባሪው ኃይል የትግራይን ወጣት እየማገደ በሕዝብ ማዕበል ማጥቃቱን ካላቆመ መከላከያ ግዴታውን ለመወጣት የሚገደድ ይሆናል – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ኃይል የትግራይን ወጣት እየማገደ በሕዝብ ማዕበል ማጥቃቱን ካላቆመ መከላከያ ሕጋዊ ፣ ሞራላዊና ታሪካዊ ግዴታውን ለመወጣት የሚገደድ ይሆናል ሲል መንግስት አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ሕወሓት በአንድ በኩል የተለመደውን የሰው ኃይል ማዕበልን…

በክልሉ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በትምህርት ተደራሽነት የተገኘውን ውጤት በትምህርት ጥራትም መድገም ያስፈልጋል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዐሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በሐረሪ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የንቅናቄ መድረክ የክልሉ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአፍሪካ ሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ማጣሪያን 3ኛ ደረጃ ይዞ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአፍሪካ ሴቶች ሻምፒዮንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ማጣሪያ በሦስተኛነት አጠናቀቀ። በማጣሪያው ላይ ኢትዮጵያን የወከለው ንግድ ባንክ ዛሬ በአዛም ኮምፕሌክስ ባደረገው የደረጃ ጨዋታ የርዋንዳውን ኤ ኤስ ኪጋሊን 3 ለ 1 በማሸነፍ…

ኤጀንሲው ከመስከረም ጀምሮ የቀለም ማኅተም በደረቅ ማኅተም እንደሚቀይር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ከመጪው መስከረም ወር ጀምሮ የጽህፈት ቤቶቹን የቀለም ማኅተሞች በደረቅ ማኅተሞች እንደሚቀይር አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ታከለ ነጫ ÷…

በጋምቤላ በጎርፍ አደጋ የተፈናቃዮች ቁጥር በመጨመሩ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ሁሉም አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ። በጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ መስጠት…

ጠላትን በመቅጣት ለትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ መስራታችንን እንቀጥላለን – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ለትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ መስራታችንን እንቀጥላለን ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በኢፌዴሪ አየር ኃይል የሰራዊት ቤተሰብ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች የተከበረ ሲሆን ፥…

ሚኒስቴሩ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ጥረቱን እንዲቀጥል ቋሚ ኮሚቴው አሳሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ጥረቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ከትምህርት ሚኒስቴርና ከሀገር አቀፍ ፈተናዎች…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ በሶማሌ ክልል የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ልዑካን ቡድን በሶማሌ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ በጉብኝቱ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ እና ሌሎች…