Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ የአሸናፊዋ ኢትዮጵያ ገፅታ ነው -ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ ግንባታ ደረጃ እዚህ መድረስ ከአባይ ተፋሰስ ሀገራት ጋር የበለጠ እንድንተባበር የዲፕሎማሲ በራፍን እንደሚከፍት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። በዛሬው ዕለት ሦስተኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት…

የህዳሴ ግድብ ለየትኛውም ጫና ሳይበገር ለስኬት መብቃቱ የትውልዱ ፅናት እና ትብብር ማሳያ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ በየትኛውም ሰው ሰራሽ ጫና ሳይበገር ለስኬት መብቃቱ የትውልዱ ፅናት እና ትብብር ማሳያ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ የሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ…

የአየር ክልላችንን ከማንኛውም ጥቃት መጠበቅ የሚያስችል ቁመና ላይ ነን- ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የአየር ክልሉን ከማንኛውም ጥቃት መጠበቅና መከላከል የሚያስችል ቁመና ላይ እንደሚገኝ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ እንደገለጹት÷አየር…

ሚኒስቴሩ በሐምሌ ወር ከ28 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2015 ዓ/ም በጀት ዓመት መጀመሪያ በሆነው ሐምሌ ወር ብቻ ከ28 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በሐምሌ ወር ሊሰበስብ ካቀደው 29 ቢሊየን 521 ሚሊየን 905 ሺ 411 ብር ውስጥ 28…

ዓባይ የሚገባውን አስቀርቶ፥ የሚገባቸውን እየሰጠ መጓዝ ጀምሯል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓባይ እንደተለመደው በድል የሚገባውን አስቀርቶ፥ የሚገባቸውን እየሰጠ መጓዝ መጀመሩን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ÷ በዛሬው ዕለት ሦስተኛው ዙር የታላቁ የህዳሴ ግድብ የውኃ…

የሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ የክረምት ወቅት መግባትን ተከትሎ ለሶስተኛ ጊዜ ሲካሄድ የቆየው የግድቡ የውሃ ሙሌት በስኬት ተጠናቆ በአሁኑ ወቅት ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ መጀመሩ ተገልጿል፡፡…

አምባሳደር ሙክታር የሹመት ደብዳቢያቸውን ለደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙክታር ከድር የሹመት ደብዳቢያቸውን ለደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ አቀረቡ። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ አምባሳደር ሙክታር ባደረጉት ንግግር፥ ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የቆየ እና…

ከወለድ ነጻ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ከ117 ቢሊየን ብር በላይ ቆጥበዋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ አካታችነትን ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎች ዕድገት እንዲፋጠን በዘርፉ የተሰማሩ አካላት ዕውቀት፣ ክህሎትና ሀብታቸውን አስተባብረው እንዲሰሩ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ጥሪ አቀረቡ። ጥሪው የቀረበው ‘አካታች የፋይናንስ…

አንዲት እናት 3 ልጆችን በሠላም ተገላገለች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ ዶቃቂት ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወይዘሮ ትዝታ ንጉሴ 2 ሴቶች እና 1 ወንድ ልጅ በሠላም ተገላግላለች፡፡ ወይዘሮ ትዝታ የሕክምና ክትትል ስታደርግ በቆየችበት ደብረ-ሲና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መውለዷም ነው…