Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ወለጋ በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለው ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለው ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠሉን በቀጠናው የሚገኘው የክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ገለፁ። በምስራቅ ወለጋ ዞን በጊዳ አያና፣ ኪረሙ፣ በኢበንቱ፣ በሀሮሊው እና በሊሙ ወረዳዎች ዙሪያና…

ፈረሰኞቹ በቻምፒየንስ ሊጉ ቅድመ ማጣሪያ ከሱዳኑ አልሂላል ጋር ይጫወታሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለብ የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ከሱዳኑ አልሂላል ጋር እንደሚያደርግ ታውቋል። ዛሬ ካይሮ ላይ በወጣው የካፍ ሻምፒየንስ ሊግ እጣ አወጣጥ ፕሮግራም መሠረት ፈረሰኞቹ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን…

ሩሲያ ለትርፍ ያልተቋቋመውን የአይሁዶች ድርጅት እንዳታግድ የእስራኤል ፕሬዚዳንት ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 03፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለትርፍ ያልተቋቋመ የአይውድ ድርጅትን ሥራ ለማገድ እየተደረገች ያለውን ግፊት እንድታቆም ለማግባባት የእስራኤሉ ፕሬዚዳንት ከሩሲያው አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን…

በአቡ ዳቢ በሙቀት መጨነቅ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 03፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ከፍተኛ የሙቀት መጨመርና በሰውነት ሙቀት መጨናነቅ ምክንያት በትንሹ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልፍ ኒውስ ዘግቧል። ከአራቱ ተጎጂዎች መካከል ሦስቱ በረሃ ውስጥ መንገዳቸውን የሳቱ…

በአማራ ክልል እስካሁን ድረስ 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ሔክታር መሬት በዘር መሸፈኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርት ዘመኑ እስካሁን ባለው መረጃ በአማራ ክልል 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ሔክታር በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሔክታሩ በኩታ ገጠም እርሻ እየለማ ያለ ሲሆን÷ ከዚህም ውስጥ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን…

ኢትዮጵያ እና ህንድ በማህበራዊ ጉዳዮች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከህንድ የማህበራዊ ፍትሕ እና ማብቃት ሚኒስትር ዶክተር ቬሬንድራ ኩማር ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የማህበራዊ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በኒውደልሂ ተወያይተዋል።…

ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ ለ30 ሶማሊያውያን ተማሪዎች ነፃ የትምህርት እድል ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ ለ30 የሶማሊያ ዜጋ ለሆኑ ተማሪዎች ነፃ የትምህርት እድል መስጠቱን አስታወቀ። የሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት ክልል አስተዳዳሪ አሲስ ላፍታግሪን ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ፣ ከጂግጂጋ…

በኢትዮጵያ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ በመጪው ጳጉሜን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ከጳጉሜን 2 እስከ 4 ቀን 2014 በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ ጆርካ ኤቨንትስና ኤቲኤክ በጋራ የሚያዘጋጁት ይህ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ÷ የአፍሪካ፣ የአውሮፓ፣ የእስያና የሰሜን አሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች…

በቤኒሻንጉል በ23 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲሰ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በአሶሳ ዞን ቡልድግሉ ወረዳ ከ23 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባውን የቡልድግሉ ከተማ ንጹህ መጠጥ ውኃ ኘሮጀክት መርቀው ከፈቱ። በኘሮጀክቱ ምረቃ ላይ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ…

በኦሮሚያና በደቡብ ለድርቅ ተጋላጭ አካባቢዎች የእንስሳት መኖ እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች ለድርቅ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የእንስሳት መኖ ልማት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የግብርና ቢሮ ኃላፊዎች ገለጹ። የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ወርቁ ÷ የእንስሳትን ምርታማነት ለማሳደግ ፣ ዝርያ ለማሻሻልና…