ስፓርት ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሠናክል ውድድር ብርና ነሐስ አገኘች ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3ሺህ ሜትር የመሠናክል ውድድር ኢትዮጵያ ብር እና ነሐስ ሜዳሊያዎችን አግኝታለች፡፡ ሌሊት ላይ በተካሄደ የፍጻሜ ውድድር÷ አትሌት ሲንቦ ዓለማየሁ…
Uncategorized በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አስረክቧል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ በድጋፍ ርክክቡ ላይ ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመርሀቤቴ ወረዳ በጎርፍ አደጋ 4 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መርሀቤቴ ወረዳ በጎርፍ አደጋ 4 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር የሺዓለም እንደሻው ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጠቅላላ ጉባኤ Amare Asrat Aug 4, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=AB2HYs2MByE
ስፓርት በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዛሬ ማምሻውን ባዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…
የዜና ቪዲዮዎች የ2014 የፋይናንስ ዘርፉ አፈጻጸም እና ቀጣይ አቅጣጫ Amare Asrat Aug 4, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=n86AXFLfdzw
የዜና ቪዲዮዎች ለፌደሬሽን ም/ቤት የቀረበው በክልል የመደራጀት ጥያቄ Amare Asrat Aug 4, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=GXHxqwQUNvs
የሀገር ውስጥ ዜና ኮርፖሬሽኑ በቤት ልማት መርሐ ግብር በስፋት ለመግባት ተዘጋጅቻለሁ አለ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የቤት ልማት መርሐ ግብር ላይ በስፋት ለመግባት ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን የኢትዮዽያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰብዓዊ እርዳታ ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ Shambel Mihret Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ብር መያዙን በአፋር ክልል የጉምሩክ ኮሚሽን የሠመራ ቅርጫፍ ሰርዶ መቆጣጠሪያ ጣቢያ አስታውቋል፡፡ የጣቢያው አስተባባሪ ኮማንደር…
ስፓርት በ800 እና 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር አለፉ ዮሐንስ ደርበው Aug 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሽቱን በኮሎምቢያ ካሊ የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በተካሄደው የወንዶች 800 ሜትር እና የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡…